Genesis 41:31 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብሰንኪ እቲ ስዒቡ ዝመጽእ ጥሜት ኣብታ ምድሪ እቲ ብዝሒ ኣይክፍለጥን እዩ። ምኽንያቱ ኣዝዩ ከቢድ ክኸውን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በኋላም ከሚሆነው ከዚያ ራብ የተነሣ በምድር የሆነው ጥጋብ አይታወቅም፤ እጅግ ጽኑ ይሆናልና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በኋላ ከሚሆነው ከዚያ ራብ የተነሣም በምድር የሆነው ጥጋብ አይታወቅም፥ እጅግ ጽኑ ይሆናልና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከጥጋቡ ዓመታት በኋላ የሚመጣው የራብ ዘመን እጅግ ጽኑ ከመሆኑ የተነሣ፥ ቀደም ሲል የነበረው የጥጋብ ዘመን ፈጽሞ ይረሳል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄ ቢታ ካሉ ሀሳየተናን አታናዋ፤ አያዉ ጎፐ፥ ሄዋ ካሌዳ ኮሻይ ሎይ ሱላና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
He biittaa kaluu hassayettenan attanawaa; ayaw gooppe, hewaa kaalleedda koshay loytsi suullana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Kalo layththatappe guye yiza gafa layththati keehi iita gidida gishshas kase kaloy mulekka qofettontta attana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ካሎ ላይታፔ ጉዬ ዪዛ ጋፋ ላይቲ ኬሂ ኢታ ጊዲዳ ጊሻስ ካሴ ካሎይ ሙሌካ ቆፌቶንታ ኣታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኮሻይ ዳሮ ኢታ ግድያ ግሾ ሄ ቢታ ካሎይ ዶገትድ አታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Koshay daro iita gidiya gisho he biitta kaaloy dogetidi attana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከጥጋቡ ዓመታት በኋላ የሚመጣው የራብ ዘመን እጅግ ጽኑ ከመሆኑ የተነሣ፣ ቀደም ሲል የነበረው የጥጋብ ዘመን ፈጽሞ ይረሳል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ተከታዩ የራብ ዘመን እጅግ አሠቃቂ ስለሚሆን የጥጋብ ጊዜ ፈጽሞ እንዳልነበረ ይሆናል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ካብቲ ደሓር ዝኸውን ጥሜት ዝተልዓለ እቲ ኣብታ ምድሪ ዝነበረ ፅጋብ ክርሳዕ እዩ። እቲ ጥሜት ከዓ የመና ኽብርትዕ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ንሱ ኣዝዩ ኺብርትዕ እዩ እሞ፡ ካብቲ ድሕሪት ዚኸውን ጥሜት እተላዕለ እቲ ኣብታ ሃገር ዝነብረ ጽጋብ ኣይፍለጥን።