Genesis 41:57 — Compare Translations
13 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኵለን ሃገራት ድማ ስርናይ ኪዕድጉ ናብ ዮሴፍ ኣብ ግብጺ መጹ። ምኽንያቱ እቲ ጥሜት ኣብ ኩለን ሃገራት ኣዝዩ ከቢድ ስለ ዝነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሀገሮችም ሁሉ ከዮሴፍ እህል ይገዙ ዘንድ ወደ ግብፅ ወጡ፤ በምድር ሁሉ ራብ እጅግ ጸንቶ ነበርና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አገሮችም ሁሉ እህል ይገዙ ዘንድ ወደ ግብፅ ወደ ዮሴፍ መጡ፤ በምድር ሁሉ ራብ እጅግ ጸንቶ ነበርና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ራቡ በመላው ዓለም ጸንቶ ስለ ነበር፥ የየአገሩ ሰዎች ሁሉ ከዮሴፍ ዘንድ እህል ለመሸመት ወደ ግብጽ ምድር መጡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሳኣ ኡባን ኮሻይ ጺጽ ደእያ ድራዉ፥ ሳኣን ደእያ አሳይ ኡባይ ካ ዮሴፎፐ ዎማናዉ ግብጼ ዬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Sa'aa ubbaan koshay s'iis's'i de'iyaa diraw, sa'aan de'iyaa Asay ubbay katsaa Yooseefoppe woomanaw Gibs'e yeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Sa7a ubbaan koshay suullida gishshas biittan diza asay wuri kath Yooseefeppe shammanaas Gibxe yides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሳኣ ኡባን ኮሻይ ሱሊዳ ጊሻስ ቢታን ዲዛ ኣሳይ ዉሪ ካ ዮሴፌፔ ሻማናስ ጊብጼ ዪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ቢታ ኡባን ኮሽ ሱልዳ ግሾ፥ ሳአን ደእያ አሳ ኡባይ ካ ዮሰፋፐ ሻማናዉ ግብፀ ይዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Biitta ubban koshi suullida gisho, sa7an de7iya asa ubbay kathi Yoosefape shammanaw Gibxe yidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ራቡ በመላው ዓለም ጸንቶ ስለ ነበር፣ የየአገሩ ሰዎች ሁሉ ከዮሴፍ ዘንድ እህል ለመሸመት ወደ ግብፅ ምድር መጡ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በዓለም ላይ ራብ ጸንቶ ስለ ነበር የልዩ ልዩ አገር ሕዝቦች ከዮሴፍ እህል ለመግዛት ወደ ግብጽ አገር መጡ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቲ ጥሜት ኣብ ኵላ ዓለም እናበርትዐ ስለ ዝኸደ፥ ካብ ዮሴፍ እኽሊ ኽሽምቱ ኻብ ኵለን ሃገራት፥ ናብ ግብፂ ይመፁ ነበሩ።