Genesis 42:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሮቤል ድማ ከምዚ ኢሉ መለሰሎም፡ ኣነ ኣይዛረብኩኹምን ኣይበልኩኹምን፡ ኣብ ልዕሊ እቲ ህጻን ኣይትበድሉ። ክትሰምዕ ድማ ኣይደለኻን? ስለዚ እንሆ ደሙ እውን ይድለ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሮቤልም መልሶ እንዲህ አላቸው፥ “ብላቴናውን አትበድሉ ብዬአችሁ አልነበረምን? እኔንም አልሰማችሁኝም፤ ስለዚህ እነሆ፥ አሁን ደሙ ይፈላለጋችኋል።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሮቤልም መልሶ እንዲህ አላቸው። ብላቴናውን አትበድሉ ብያችሁ አልነበረምን? እኔም አልሰማችሁኝም፤ ስለዚህ እነሆ አሁን ደሙ ይፈላለገናል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሮቤልም መልሶ፥ “በዚህ ልጅ ላይ፥ ‘ክፉ ነገር አታድርጉ’ ብዬ አልነበረምን? እናንተ ግን አልሰማችሁኝም፤ ስለዚህም ደሙ ከእጃችን ይፈለጋል” አላቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሮቤል፥ “ታን ህንተንታ፥ ‘ናኣ ቦላ ናጋራ ኦፕተ’ ጋደ ኦዳበይክታ? ሽን ህንተንቱ ስሰናን እጼድታ። ስም ሀእ፥ አ ሱይ ኑና አቼ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Roobeeli, «Taani hinttentta, ‹Na'aa bolla nagaraa ootsoppite› gaade odabeykkitaa? Shin hinttenttu sisennan is's'eeddita. Simmi ha"i, Aa suutsay nuuna achchee» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Oroobeeley, «Tani inttena, ‹Naaza bolla nagara ooththofte› gaada yootadis; gido attiin intte siyontta ixxideta. Histtiin ha7i iza suuththaa gomey nuna mootees» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኦሮቤሌይ፥ «ታኒ ኢንቴና፥ ‹ናዛ ቦላ ናጋራ ኦፍቴ› ጋዳ ዮታዲስ፤ ጊዶ ኣቲን ኢንቴ ሲዮንታ ኢጺዴታ። ሂስቲን ሃኢ ኢዛ ሱ ጎሜይ ኑና ሞቴስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሮቤል፥ “ታኒ ህንተና፥ ናኣ ቦላ ናጋራ ኦፍተ ጋዳ ኦዳስ፥ ሽን ህንተ ስኦና እፅደታ። ሀእ እያ ሱይ ኑና አቼስ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Robeeli, “Taani hintena, na7aa bolla nagara oothopite gada odas, Shin hinte si7onna ixideta. Ha7i iya suuthay nuna achees” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሮቤልም መልሶ፣ “በዚህ ልጅ ላይ፣ ‘ክፉ ነገር አታድርጉ’ ብዬ አልነበረምን? እናንተ ግን አልሰማችሁኝም፤ ስለዚህም ደሙ ከእጃችን ይፈለጋል” አላቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሮቤልም “እኔ በልጁ ላይ ጒዳት እንዳታደርሱ ነግሬአችሁ ነበር፤ ነገር ግን አልሰማችሁኝም፤ እነሆ፥ እርሱን በመግደላችን በቀሉን እየተቀበልን ነው” አላቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሮቤል ከዓ “ኣብዝ ቘልዓዙይ፥ በደል ኣይተብፅሑ እንዶ ኣይበልኩኹምን? ንስኻትኩም ግና ኣይሰማዕኹምንን። ስለዙይ ድማ እንሆ ደሙ ይደልየና ኣሎ” ኢሉ መለሰሎም።
Amharic Tigrinya 2011
ሮቤል ከኣ፡ ኣብዚ ቖልዓ ኣይትበድሉ፡ ኢሉዶ ኣይበልኩኹምን፡ ንስኻትኩም ግና ኣይሰማዕኩምንን። ስለዚ ድማ እንሆ ደሙ ይደሊ ኣሎ፡ ኢሉ መለሰሎም።