Genesis 42:36 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣቦኦም ያእቆብ ድማ፡ ደቀይ መንጢለኩም ኣለኹ፡ በሎም። ዮሴፍ የለን ስምዖን እውን የለን ንብንያም ድማ ክትወስዶ ኢኻ፤ እዚ ዅሉ ኣንጻረይ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አባታቸው ያዕቆብም እንዲህ አላቸው፥ “ልጅ አልባ አስቀራችሁኝ፤ ዮሴፍ የለም፤ ስምዖንም የለም፤ ብንያምንም ትወስዱብኛላችሁ፤ ይህ ሁሉ በእኔ ላይ ደረሰ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አባታቸው ያዕቆብም እንዲህ አላቸው። ልጅ አልባ አስቀራችሁኝ፤ ዮሴፍ የለም፥ ስምዖንም የለም፥ ብንያምንም ትወስዱብኛላችሁ፤ ይህ ሁሉ በእኔ ላይ ደረሰ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አባታቸው ያዕቆብም፥ “ያለ ልጅ እኮ አስቀራችሁኝ፤ ዮሴፍ የለም፤ ስምዖንም የለም፤ አሁን ደግሞ ብንያምን ልትወስዱ ትፈልጋላችሁ፤ ኧረ ምን ጉድ ነው የመጣብኝ!” አላቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡንቱንቱ አዉዋ ያቆብ ኡንቱንታ፥ “ህንተንቱ ታና ታ ናናቱዋፐ መላ ከሴድታ፤ ዮሴፎ ባዋ፥ ስሞን ባዋ፤ ቃይ ህንተንቱ ቢንያማ አፋና ኮዪታ። ኡባባይ ታዉ ትራን ስት ጌዳ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Unttunttu aawuwaa Yaak'oobi unttuntta, «hinttenttu taana ta naanatuwaappe mela kesseeddita; Yooseefo baawa, Simooni baawa; k'ay hinttenttu Biiniyaama afana koyiita. Ubbabay taw tiraan sitti geedda» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Istta aawa Yaaqoobey isttas, «Intte tana ta naytappe mela kessideta; Yooseefey baawa, Simooni baawa; qasse intte Biniyaame efana koyeeta. Wuri taas dhuma girdi gides» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስታ ኣዋ ያቆቤይ ኢስታስ፥ «ኢንቴ ታና ታ ናይታፔ ሜላ ኬሲዴታ፤ ዮሴፌይ ባዋ፥ ሲሞኒ ባዋ፤ ቃሴ ኢንቴ ቢኒያሜ ኤፋና ኮዬታ። ዉሪ ታስ ማ ጊርዲ ጊዴስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤንታ አዋ ያይቆብ ኤንታኮ፥ “ህንተ ታና ታ ናይታፐ መላ አሽደታ። ዮሰፍ ባዋ፥ ስሞን ባዋ፥ ሀእ ቃስ ብንያመ ኤፋናዉ ኮዬታ። ኡባባይ ታዉ ዞኮ ዛርስ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Enta aawa Yayqoobi entako, “Hinte tana ta naytape mela ashshideta. Yoosefi baawa, Simooni baawa, ha7i qassi Biniyaame efanaw koyeeta. Ubbabay taw zoko zaaris” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አባታቸው ያዕቆብም፣ “ያለ ልጅ እኮ አስቀራችሁኝ፤ ዮሴፍ የለም፤ ስምዖንም የለም፤ አሁን ደግሞ ብንያምን ልትወስዱ ትፈልጋላችሁ፤ ኧረ ምን ጕድ ነው የመጣብኝ!” አላቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በዚህ ጊዜ አባታቸው “ልጆቼን ሁሉ እንዳጣ ትፈልጋላችሁን? ዮሴፍ የለም፤ ስምዖንም የለም፤ አሁን ደግሞ ብንያምን ለመውሰድ ትፈልጋላችሁ፤ በዚህ ሁሉ መከራ የምሠቃየው እኔ ነኝ!” አለ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣቦኣቶም ያእቆብ ድማ “ደቀይ ውሉድ እኮ ኣስኣንኩምኒ። ዮሴፍ የለን፤ ስምኦንውን የለን፤ ሐዚ ድማ ንብንያም ክትወስድዎ ትደልዩ ኣለኹም፤ እዝ ዅሉ ኸዓ ኣባይ በፅሐ” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011
ኣቦኦም ያእቆብ ድማ ውሉድ ዜሎ ገበርኩምኒ። ዮሴፍ የሎን፡ ስምኦን ከኣ የሎን፡ ንብንያምዶ ድማ ኽትወስድዎ ኢኹም፡ እዚ ኹሉ ኣባይ ኮይኑ ኣሎ በሎም።