Genesis 43:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቲ ጥሜት ድማ ኣብታ ሃገር ብርቱዕ ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከዚህም በኋላ ራብ በሀገር ላይ ጸና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ራብም በምድር ጸና። ከግብፅም ያመጡትን እህል በልተው ከፈጸሙ በኋላ አባታቸው። እንደ ገና ሂዱ፤ ጥቂት እህል ሸምቱልን አላቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ራቡ አሁንም በምድሪቱ ላይ እንደ ጸና ነበር፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሀእነ ኮሻይ ካናነ ቢታን ዎልቃሜዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ha"inne koshay Kanaane biittan wolk'k'aameedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ha7ikka koshay Kanaane biittan minnides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሃኢካ ኮሻይ ካናኔ ቢታን ሚኒዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ካናነ ቢታን ኮሻይ ሀእካ ካሰይሳፈ አድ ዎልቃምስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Kanaane biittan koshay ha77ika kaseysafe aadhidi wolqaamis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ራቡ አሁንም በምድሪቱ ላይ እንደ ጸና ነበር፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በከነዓን ምድር ራቡ እጅግ እየበረታ ሄደ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቲ ጥሜት ኣብ ከነዓን በርትዐ።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ጥሜት ከኣ ኣብታ ሃገር በርትዔ።