Genesis 43:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ከምዚ ድማ በሎ፦ ኣንታ ጎይታይ፡ ንመጀመርታ ግዜ መግቢ ክንገዝእ ኢና ወሪድና።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እንዲህም አሉ፥ “ጌታ ሆይ፥ እንማልድሃለን፤ ቀድሞ እህልን ልንሸምት ወርደን ነበር፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እንዲህም አሉት። ጌታዬ ሆይ፥ ቀድሞ እህልን ልንሸምት ወርደን ነበር፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እንዲህም አሉት፦ “ለመጀመሪያ ጊዜ እህል ለመሸመት ወደዚህ መጥተን ነበር፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ታ ጎዳዉ፥ ኑን ኮይሮ ካ ዎማናዉ ሀዋ ዬዶ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Ta godaw, nuuni koyro katsaa woomanaw hawaa yeeddo;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Nu godoo! Nuni koyro kath shammanaas haa yidos;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ኑ ጎዶ! ኑኒ ኮይሮ ካ ሻማናስ ሃ ዪዶስ፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ጎዳዉ፥ ኑኒ ኮይሮ ካ ሻማናዉ ሀይሳ ይዳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Godaw, nuuni koyro kathi shammanaw haysa yida.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“እንዲህም አሉት፤ ጌታችን ሆይ፤ ለመጀመሪያ ጊዜ እህል ለመሸመት ወደዚህ መጥተን ነበር፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“ጌታዬ ከዚህ በፊት እህል ለመሸመት ወደዚህ መጥተን ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“ኦ ጐይታና! ብቐዳማይ እኽሊ ኽንሽምት መፂእና ኔርና።
Amharic Tigrinya 2011
በል ጐይታይ ብቐዳማይ እኽሊ ኽንሽምት ወሪድና ነበርና።