Genesis 43:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ይሁዳ ድማ ተዛረቦ እሞ ከምዚ በሎ፦ እቲ ሰብኣይ ኣጸቢቑ ተቓወመና፡ ሓውኻ ምሳኻ እንተ ዘይሃልዩ ገጸይ ኣይትርእዮን ኢኻ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ይሁዳም እንዲህ አለው፥ “የሀገሩ ጌታ ያ ሰው፦ ‘ወንድማችሁ ከእናንተ ጋር ከአልመጣ ፊቴን አታዩም’ ብሎ በምስክር ፊት አዳኝቶብናል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ይሁዳም እንዲህ አለው። ያ ሰው። ወንድማችሁ ከእናንተ ጋር ካልሆነ ፊቴን አታዩም ብሎ በብርቱ ቃል አስጠነቀቀን።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ይሁዳ ግን እንዲህ አለው፤ “ያ ሰው ‘ወንድማችሁን ይዛችሁ ካልመጣችሁ ዳግመኛ ፊቴን አታዩም’ ብሎ በጥብቅ አስጠንቅቆናል፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽን ይሁዳይ አ፥ “ሄ ብታኒ ኑና፥ ‘ህንተ እሻይ ህንተናና ያና ዮፐ፥ ታ ዴሙዋ ዛር በእክታ’ ያጊደ ሎይ ኦዴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shin Yihuday Aa, «He bitanii nuuna, ‹Hintte ishay hinttenana yaana d'ayooppe, ta deemuwaa zaari be'ikkita› yaagiide loytsi odeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gido attiin Yuhuday izas, «He addezi nuna, ‹Intte isha inttenara ekki yontta aggiko ta ayfeso nam7anththo be7ekketa› giidi lo7eththi yootides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጊዶ ኣቲን ዩሁዳይ ኢዛስ፥ «ሄ ኣዴዚ ኑና፥ ‹ኢንቴ ኢሻ ኢንቴናራ ኤኪ ዮንታ ኣጊኮ ታ ኣይፌሶ ናምኣን ቤኤኬታ› ጊዲ ሎኤ ዮቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሽን ይሁድ፥ “ሄ ኡራይ ኑና፥ ‘ህንተ እሻይ ህንተራ ዮና እፅኮ፥ ታ ሶምኡዋ ዛር በኤከታ’ ያግድ ምንድ ኦድስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shin Yihudi, “He uray nuna, ‘Hinte ishay hintera yoona ixiko, ta som7uwa zaari be7eketa’ yaagidi minthidi odis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ይሁዳ ግን እንዲህ አለው፤ “ያ ሰውየው ‘ወንድማችሁን ይዛችሁ ካልመጣችሁ ዳግመኛ ፊቴን አታዩም’ ብሎ በጥብቅ አስጠንቅቆናል፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ይሁዳ ግን ለአባቱ እንዲህ ብሎ መለሰለት፥ “ሰውየው ‘ወንድማችሁን ይዛችሁ ካልመጣችሁ እፊቴ እንዳትቀርቡ’ በማለት በብርቱ አስጠንቅቆናል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ይሁዳ ኸዓ “እቲ ሰብኣይ፥ ‘ሓውኩም ምሳኻትኩም እንተ ዘይመፂኡ ገፀይ ኣይትሪኡን ኢኹም’ ኢሉ ኣጠንቂቑና እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ይሁዳ ኸኣ፡ እቲ ሰብኣይ ኣሕሚሙ፡ ሓውኩ ምሳኻትኩም እንተ ዘየሎ ገጸይ ኣይትርእዩን ኢኹም በለና።