Genesis 43:34 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንሱ ድማ ወሲዱ ካብ ቅድሚኡ ሰደዶም። ናይ ቢንያም ዕግርግር ግን ካብ ኩሎም ብሓሙሽተ ዕጽፊ ይዛይድ ነበረ። ሰትዮም ድማ ምስኡ ተሓጐሱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በፊቱም ከአለው መብል ፈንታቸውን አቀረበላቸው፤ የብንያምም ፈንታ ከሁሉ አምስት እጅ የሚበልጥ ነበረ። እነርሱም በሉ፤ ጠጡም፤ ከእርሱም ጋር ደስ አላቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በፊቱም ካለው መብል ፈንታቸውን አቀረበላቸው፤ የብንያምም ፈንታ ከሁሉ አምስት እጅ የሚበልጥ ነበረ። እነርሱም ጠጡ ከእርሱም ጋር ደስ አላቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከዮሴፍ ገበታ ላይ እየተነሣ ለእያንዳንዳቸው ምግብ ሲቀርብ፥ የብንያም ድርሻ ከሌሎቹ አምስት ዕጥፍ ነበር። እነርሱም እንዲህ ባለ ሁኔታ አብረውት ተደሰቱ፤ እስኪረኩም ጠጡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ዮሴፎ ማዳፐ ኡንቱንቶ ቁማ ግሽያ ዎደ፥ ቢንያመዉ ጋኬዳዌ ሀራቱዋፐ እቼሹ ኩሽያ ዳሬ፤ ያትና ኡንቱንቱ ናሸቲደ አናና ሜድኖነ ኡሼድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yooseefo maaddaappe unttunttoo k'umaa gishiyaa wode, Biiniyaamew gakkeeddawe haratuwaappe ichcheshu kushiyaa daree; yaatina unttunttu nashettiidde aanana meeddinonne usheeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Yooseefey ba gishaappe isttas qumaa gishiza wode, Biniyaame gakkidayssi haratayssafe ichchashu kushe darees; histtiin istti ufayettishe izara midanne uyida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዮሴፌይ ባ ጊሻፔ ኢስታስ ቁማ ጊሺዛ ዎዴ፥ ቢኒያሜ ጋኪዳይሲ ሃራታይሳፌ ኢቻሹ ኩሼ ዳሬስ፤ ሂስቲን ኢስቲ ኡፋዬቲሼ ኢዛራ ሚዳኔ ኡዪዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ዮሰፋ ጋይታፐ ኤንታዉ ቁም ግሸቴስ፥ ሽን ብንያመስ ሀራታፐ አድ እቻሹ ኩሸ እሚስ። ያንድ፥ ኤንቲ ዮሰፋራ ምድ ኡይድ ኡፋይትዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Yoosefa gaytape entaw qumi gishetees, shin Biniyaames haratape aathidi ichashu kushe immis. Yaanidi, enti Yoosefara midi uyidi ufaytidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዮሴፍ ገበታ ላይ እየተነሣ ለእያንዳንዳቸው ምግብ ሲቀርብ፣ የብንያም ድርሻ ከሌሎቹ አምስት ዕጥፍ ነበር። እነርሱም እንዲህ ባለ ሁኔታ አብረውት ተደሰቱ፤ እስኪረኩም ጠጡ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ለዮሴፍ ከቀረበለት ምግብ እየተወሰደ ይሰጣቸው ነበር፤ ለብንያም ግን ከሌሎቹ አምስት እጥፍ ተሰጠው፤ በዚህ ዐይነት ከዮሴፍ ጋር እስኪጠግቡ በልተው ጠጥተው ተደሰቱ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ካብቲ ኣብ ቅድሚ ዮሴፍ ዝነበረ ምግቢ ኸዓ ገግደኦም ኣቕረቡሎም፤ ንብንያም ድማ ሕልፊ ዅሎም ኣሕዋቱ ሓሙሽተ ኢድ ኣቕረቡሉ። ስለዙይውን ሰትዮም ምስኡ ተሓጐሱ።
Amharic Tigrinya 2011
ካብቲ ኣብ ቅድሚኦም ዝነበረ መብልዕ ከኣ ግዲኦም ኣቕረበሎም። ንብንያም ድማ ሓላፈ ገደ ኾሎም ሓሙሽተ ኢድ ኣቕረበሉ። ሰትዮም ድማ ምስኡ ተሓጎሱ።