Genesis 43:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ይሁዳ ንኣቦኡ እስራኤል፡ ነቲ ወዲ ምሳይ ስደዶ፡ ተንሲእና ክንከይድ ኢና፡ በሎ። ንሕና ከማኻትኩምን ንኣሽቱ ደቅናን ብህይወት ክንነብርን ከይንመውትን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ይሁዳም አባቱን እስራኤልን አለው፥ “እኛና አንተ ልጆቻችንም ደግሞ እንድንድን፥ እንዳንሞትም ብላቴናውን ከእኔ ጋር ላከው፤ እኛም ተነሥተን እንሄዳለን።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ይሁዳም አባቱን እስራኤልን አለው። እኛና አንተ ልጆቻችንም ደግሞ እንድንድን እንዳንሞትም ብላቴናውን ከእኔ ጋር ስደደው፥ እኛም ተነሥተን እንሄዳለን።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ይሁዳም አባቱን እስራኤልን እንዲህ አለው “ልጁን ከእኔ ጋር ስደደው፤ እኛም በቶሎ እንሂድ፤ ይህ ከሆነ፥ አንተም፥ እኛም፥ ልጆቻችንም አንሞትም፤ እንተርፋለን።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ይሁዳይ ባረ አዉዋ እስራኤልያ፥ “ኑንካ ኔንካ ኑ ናናይካ ፓጻ ደአና ማላነ ሀይቀናን አታና ማላ፥ ናኣ ታናና የዳ፤ ኑን ኤለካ ባና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yihuday bare aawuwaa israa'eeliyaa, «Nuunikka neenikka nu naanaykka pas'a de'ana malanne hayk'k'ennan attana mala, na'aa taananna yedda; nuuni ellekka baana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Yuhuday ba aawa Isra7eele, «Nunikka, nenikka, nu naytikka hayqqontta paxa daana mala naaza tanara yedda; nuni ha7i elelidi baana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዩሁዳይ ባ ኣዋ ኢስራኤሌ፥ «ኑኒካ፥ ኔኒካ፥ ኑ ናይቲካ ሃይቆንታ ፓጻ ዳና ማላ ናዛ ታናራ ዬዳ፤ ኑኒ ሃኢ ኤሌሊዲ ባና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ይሁድ ባ አዋ እስራኤለኮ፥ “ኑኒ፥ ኔንነ ኑ ናይት ኮሻን ሀይቃናፐ ናኣ ታራ የዳ፥ ኑኒ ባና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Yihudi ba aawa Isra7eeleko, “Nuuni, neeninne nu nayti koshan hayqanaape na7aa taara yedda, nuuni baana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ይሁዳም አባቱን እስራኤልን እንዲህ አለው “ልጁን ከእኔ ጋር ስደደው፤ እኛም በቶሎ እንሂድ፤ ይህ ከሆነ፣ አንተም፣ እኛም፣ ልጆቻችንም አንሞትም፤ እንተርፋለን።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ይሁዳም አባቱን እንዲህ አለ፤ “ልጁን በእኔ ኀላፊነት አብሮን እንዲሄድ አድርግ፥ ሳንዘገይ አሁኑኑ ጒዞ እንጀምር፤ ይህ ከሆነ፥ እኛም አንተም ልጆቻችንም ሁሉ በራብ ከመሞት እንድናለን።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ይሁዳ ድማ ነቦኡ እስራኤል “ተሲእና ኽንከይድስ፥ ንብንያም ምሳይ ስደዶ። ሽዑ ኸዓ ንሕናን ንስኻን ህፃናትናን ካብ ጥሜት ክንድሕን ኢና።
Amharic Tigrinya 2011
ይሁዳ ድማ ነቦኡ እስራኤል ንሕናን ንስኻን ሕጻናትናን ክንነብር እምበር ከይንመውት ተንሲእና ኽንከይድሲ ነዚ መንእሰይ ምሳይ ስደዶ።