Genesis 46:26 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብዘይካ ኣንስቲ ደቂ ያእቆብ፡ ምስ ያእቆብ ናብ ግብጺ ዝመጻ፡ ካብ ሕቝኡ ዝመጻ ኵለን ነፍሳት፡ ስሳን ሽዱሽተን ነፍሳት እየን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከያዕቆብ ጋር ወደ ግብፅ የገቡት ሰዎች ሁሉ ከጕልበቱ የወጡት፥ ከልጆቹ ሚስቶች ሌላ፥ ሁላቸው ስድሳ ሰባት ናቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከያዕቆብ ጋር ወደ ግብፅ የገቡት ሰዎች ሁሉ ከጉልበቱ የወጡት፥ ከልጆቹ ሚስቶች ሌላ፥ ሁላቸው ስድሳ ስድስት ናቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከያዕቆብ ጋር ወደ ግብጽ የሄዱት የያዕቆብ ቤተሰቦች ሥልሳ ስድስት ናቸው፤ ይህም የልጆቹን ሚስቶች ቊጥር ሳይጨምር ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ያቆባና ግብጼ ቤዳ፥ አ ጉልባታፐ የለቴዳዋንቱ፥ አ ናና ማቻቱዋ ጉጀናን፥ ሙሊ ኡሱፑን ታማነ ኡሱፑና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yaak'oobanna Gibs'e beedda, Aa gulbbataappe yeletteeddawanttu, Aa naanaa machatuwaa gujjennan, mulii usuppun tammanne usuppuna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Yaaqoobera Gibxe bida naytinne nayta nayti, iza nayta machcheta gujjontta mulera usuppun tammanne usuppuna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ያቆቤራ ጊብጼ ቢዳ ናይቲኔ ናይታ ናይቲ፥ ኢዛ ናይታ ማቼታ ጉጆንታ ሙሌራ ኡሱፑን ታማኔ ኡሱፑና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ያይቆባራ ግብፀ ብዳ፥ እያ ጉልባታፐ ከይዳ ናይት፥ እያ ናይታ ማቸታ ጉጆና ኡሱፑን ታማነ ኡሱፑና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Yayqoobara Gibxe bida, iya gulbatape keyida nayti, iya nayta macheta gujonna usupun tammanne usupuna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከያዕቆብ ጋር ወደ ግብፅ የሄዱት የገዛ ዘሮቹ ብዛት ስድሳ ስድስት ሲሆን ይህ ቍጥር ግን የልጆቹን ሚስቶች አይጨምርም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከያዕቆብ ጋር ወደ ግብጽ የሄዱት የያዕቆብ ቤተሰቦች ሥልሳ ስድስት ናቸው፤ ይህም የልጆቹን ሚስቶች ቊጥር ሳይጨምር ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም ምስ ያእቆብ ናብ ግብፂ ዝኣተዉ፥ ብዘይ ኣንስቲ ደቁ፥ ካብ ሕቘኡ ዝወፁ ዅሎም ስሳን ሽዱሽተን ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011
እቶም ምስ ያእቆብ ናብ ግብጺ ዝኣተው ነፍሳት፡ ካብ ሕቑኡ ዝወጹ ብጀካ እንስቲ ደቂ ያእቆብ፡ ኩሎም ስሳን ሹድሹተን ነፍሲ ነበሩ።