Genesis 46:31 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ዮሴፍ ንኣሕዋቱን ንቤት ኣቦኡን፡ ደይበ ንፈርኦን ኣርእየ፡ ክብሎ እየ፡ እቶም ኣብ ምድሪ ከነኣን ዝነበሩ ኣሕዋተይን ቤት ኣቦይን ናባይ መጺኦም ኣለዉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ዮሴፍም ወንድሞቹን እንዲህ አላቸው፥ “እኔ ሄጄ ለፈርዖን እንዲህ ብዬ እነግረዋለሁ፦ በከነዓን ምድር የነበሩት ወንድሞችና የአባቴ ቤተ ሰዎች ወደ እኔ መጥተዋል፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ዮሴፍም ወንድሞቹንና የአባቱን ቤተ ሰዎች እንዲህ አላቸው። እኔ መጥቼ ለፈርዖን እንዲህ ብዬ እነግረዋለሁ። በከነዓን ምድር የነበሩት ወንድሞቼና የአባቴ ቤተ ሰዎች ወደ እኔ መጥተዋል፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ዮሴፍም ወንድሞቹንና የአባቱን ቤተ ሰዎች እንዲህ አላቸው፦ “እኔ መጥቼ ለፈርዖን፦ ‘እንግዲህ በከነዓን ምድር የነበሩት ወንድሞቼና የአባቴ ቤት ሰዎች ወደ እኔ መጥተዋል፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋፐ ጉየ፥ ዮሴፎ ባረ እሻቱዋነ ባረ አዉዋ ሶ አሳ፥ “ታን ግብጼ ካትያኮ ባና፤ አዉ፥ ‘ካናነ ቢታን ደእያ ታ እሻቱዋነ ታ አዉዋ ሶ አሳይ ታኮ ዬድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaappe guyye, Yooseefo bare ishatuwaanne bare aawuwaa soo asaa, «Taani Gibs'e kaatiyaakko baana; aw, ‹Kanaane biittan de'iyaa ta ishatuwaanne ta aawuwaa soo Asay taakko yeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye Yooseefey ba ishatassinne ba aawa soo asatas, «Tani Gibxe kawozaakko baada izas, ‹Kanaane biittan diza ta ishatinne ta aawa soo asay taakko yida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ጉዬ ዮሴፌይ ባ ኢሻታሲኔ ባ ኣዋ ሶ ኣሳታስ፥ «ታኒ ጊብጼ ካዎዛኮ ባዳ ኢዛስ፥ ‹ካናኔ ቢታን ዲዛ ታ ኢሻቲኔ ታ ኣዋ ሶ ኣሳይ ታኮ ዪዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳፈ ጉየ፥ ዮሰፍ ባ እሻታነ ባ አዋ ሶ አሳታኮ፥ “ታኒ ግብፀ ካዋኮ ባዳ እያኮ፥ ‘ካናነ ቢታን ደእያ ታ እሻትነ ታ አዋ ሶ አሳይ ታኮ ይዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye, Yoosefi ba ishatanne ba aawa soo asatako, “Taani Gibxe kawako bada iyako, ‘Kanaane biittan de7iya ta ishatinne ta aawa soo asay taako yidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚህ በኋላ ዮሴፍ ወንድሞቹንና የአባቱን ቤተ ሰዎች እንዲህ አላቸው፤ “ወደ ፈርዖን ወጥቼ አናግረዋለሁ፤ እንዲህም እለዋለሁ፣ ‘በከነዓን ምድር የሚኖሩት ወንድሞቼና የአባቴ ቤተ ሰዎች ወደ እኔ መጥተዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚህ በኋላ ዮሴፍ ወንድሞቹንና የቀረውን የአባቱን ቤተሰብ እንዲህ አላቸው፤ “ወደ ፈርዖን ልሂድና ‘በከነዓን ምድር ይኖሩ የነበሩት ወንድሞቼና የቀሩትም የአባቴ ቤተሰቦች ወደ እኔ መጥተዋል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ዮሴፍ ከዓ ነሕዋቱን ንቤተ ሰብ ኣቦኡን፦ “ናብ ፈርዖን ከይደ ‘ኣብ ምድሪ ከነዓን ዝነበሩ ኣሕዋተይን ቤተ ሰብ ኣቦይን፥ ናባይ መፂኦም ኣለዉ።
Amharic Tigrinya 2011
ዮሴፍ ከኣ ነሕዋቱን ንቤት ኣቡኡን በሎም፡ ናብፈርኡን ደይበ ኽነግሮ እየ፡ ኣብ ምድሪ ኸነኣን ዝነብሩ ኣሕዋተይን ቤት ኣቦይን ናብይ መጺኦም ኣለው።