Genesis 47:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ዮሴፍ ድማ ንፈርኦን ብዘላ ምድሪ ግብጺ ዓደጎ። ግብጻውያን እቲ ጥሜት ስለ ዝሰዓሮም፡ እታ ምድሪ ድማ ናይ ፈርኦን ኰነት፡ ነፍሲ ወከፍ መሬቱ ይሸጥዋ ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ዮሴፍም የግብፅን ምድር ሁሉ ለፈርዖን ገዛ፤ የግብፅ ሰዎች ሁሉ ራብ ስለጸናባቸው ርስታቸውን ሸጠዋልና፤ ምድሪቱ ለፈርዖን ሆነች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ዮሴፍም የግብፅን ምድር ሁሉ ለፈርዖን ገዛ፥ የግብፅ ሰዎች ሁሉ ራብ ስለ ጸናባቸው ርስታቸውን ሸጠዋልና፤ ምድሪቱ ለፈርዖን ሆነች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ዮሴፍም የግብጽን ምድር ሁሉ ለፈርዖን ገዛ፥ የግብጽ ሰዎች ሁሉ ራብ ስለ ጸናባቸው ርስታቸውን ሸጠዋልና፥ ምድሪቱ ለፈርዖን ሆነች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ዮሴፎ ግብጼ ቢታ ኡባ ካትያዉ ሻሜዳ። ግብጼቱ ኡባይ ኮሻይ ጺጽ ደእያ ድራዉ፥ ባረንቱ ጋድያ ዛልኤድኖ፤ ጋዲ ካትያዋ ግዴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yooseefo Gibs'e biittaa ubbaa kaatiyaw shammeedda. Gibs'etuu ubbay koshay s'iis's'i de'iyaa diraw, barenttu gadiyaa zal"eeddino; gadii kaatiyaawaa gideedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Yooseefey Gibxe biitta ubbaa kawos shammides. Gibxeti wuri koshay minnida gishshas ba gadeza bayziin gadezi kawos gidides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዮሴፌይ ጊብጼ ቢታ ኡባ ካዎስ ሻሚዴስ። ጊብጼቲ ዉሪ ኮሻይ ሚኒዳ ጊሻስ ባ ጋዴዛ ባይዚን ጋዴዚ ካዎስ ጊዲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ዮሰፍ ግብፀ ቢታ ኡባ ካዋስ ሻምስ። ኮሽ ሱልን፥ ግብፀ አሳይ ኡንኤትድ ባንታ ጋድያ ባይዝን ጋደይ ካዉዋባ ግድስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Yoosefi Gibxe biitta ubbaa kawas shammis. Koshi suullin, Gibxe asay un7etidi banta gadiya bayzin gadey kawuwaba gidis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ስለዚህ ዮሴፍ የግብፅን ምድር ሁሉ ለፈርዖን ገዛለት፤ ራቡም እጅግ ስለ ጸናባቸው ግብፃውያን ሁሉ አንዳቸውም ሳይቀሩ መሬታቸውን ሸጡ፤ ምድሪቱም የፈርዖን ርስት ሆነች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ዮሴፍ በግብጽ ያለውን መሬት ሁሉ ለንጉሡ ገዛ፤ ከራቡ ጽናት የተነሣ ግብጻውያን ሁሉ መሬታቸውን መሸጥ ግድ ሆነባቸው፤ በዚህ ዐይነት መሬት ሁሉ የንጉሡ ንብረት ሆነ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ግብፃውያን ጥሜት ስለ ዝበርትዖም፥ ነፍሲ ወከፎም ገግራቶም ሸጡ፤ ዮሴፍ ከዓ ዅላ ምድሪ ግብፂ፥ ንፈርዖን ክትከውን ዓደጋ፤ እታ ምድሪ ድማ ናይ ፈርዖን ኮነት።
Amharic Tigrinya 2011
ግብጻውያን ጥሜት ስለ ዝበርትዖም ከኣ፡ ነፍስ ወከፎም ገግራቶም ክትከውን ተሻየጣ፡ እታ ምድሪ ድማ ናይ ፈርኡን ኮነት።