Genesis 47:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ዮሴፍ ነቶም ህዝቢ፡ እንሆ፡ ንዓኻን መሬትኩምን ሎሚ ንፈርኦን ገዚአ ኣለኹ። ርኣዩ፡ እንሆ ዘርኢ ኣሎኩም፡ እታ ምድሪ ድማ ክትዘርእዋ ኣሎኩም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ዮሴፍም የግብፅን ሰዎች ሁሉ እንዲህ አላቸው፥ “እነሆ ዛሬ እናንተንና ምድራችሁን ለፈርዖን ገዝቻችኋለሁ፤ ለእናንተ ዘር ውሰዱና ምድሪቱን ዝሩ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ዮሴፍም ሕዝቡን እንዲህ አለ። እነሆ ዛሬ እናንተንና ምድራችሁን ለፈርዖን ገዝቻችኋለሁ፤ ዘር ውሰዱና ምድሪቱን ዝሩ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ዮሴፍም ሕዝቡን እንዲህ አለ፦ “እነሆ ዛሬ እናንተንና ምድራችሁን ለፈርዖን ገዝቻችኋለሁ፥ ዘር ውሰዱና ምድሪቱን ዝሩ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ዮሴፎ አሳ፥ “ስም ሀቼ ታን ህንተናነ ህንተንቱ ጋድያ ካትያዉ ሻማድ። ዘረ አፊደ፥ ጋደን ዘርተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yooseefo asaa, «Simmi hachche taani hinttenanne hinttenttu gadiyaa kaatiyaw shammaad. Zeretsaa afiide, gaden zerite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Yooseefey asaa, «Histtiin hach tani inttenanne intte gade kawos shammida gishshas zereth ekkidi intte gaden gaden zerite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዮሴፌይ ኣሳ፥ «ሂስቲን ሃች ታኒ ኢንቴናኔ ኢንቴ ጋዴ ካዎስ ሻሚዳ ጊሻስ ዜሬ ኤኪዲ ኢንቴ ጋዴን ጋዴን ዜሪቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ዮሰፍ አሳኮ፥ “ህዛ ሀች ታኒ ህንተናነ ህንተ ጋድያ ካዋስ ሻምዳ ግሾ፥ ዘረ ኤፍድ ህንተ ጋደን ዘርተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Yoosefi asaako, “Hiza hachi taani hintenanne hinte gadiya kawas shammida gisho, zerethi efidi hinte gaden zerite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ዮሴፍ ሕዝቡን እንዲህ አላቸው፤ “እነሆ፣ ዛሬ እናንተንም መሬታችሁንም ለፈርዖን ገዝቻችኋለሁና ይህን ዘር ወስዳችሁ በመሬት ላይ ዝሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ዮሴፍ ለሕዝቡ እንዲህ አላቸው፤ “እነሆ፥ እንግዲህ እናንተንና መሬታችሁን ለፈርዖን ስለ ገዛሁ ዘር ውሰዱና በመሬታችሁ ላይ ዝሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ዮሴፍ ከዓ ነቶም ህዝቢ “እንሆ፥ ሎሚ ንኣኻትኩምን ንምድሪኹምን ንፈርዖን ዓዲገኩም እየ። ዘርኢ እኒሀልኩም፤ ነታ ምድሪ እውን ዝርእዋ።
Amharic Tigrinya 2011
ንሳቶም ድማ ንስኻ ኣድሓንካና ኣብ ቅድሚ ጐይታይ ደኣ ሞጎስ ንርከብ እምበር ባሮት ፈርኦን ንኸውን በሉ።