Genesis 47:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እስራኤል ድማ ኣብ ምድሪ ግብጺ፡ ኣብ ምድሪ ጎሸን ይነብር ነበረ። ኣብኣ ድማ ርስቲ ነበሮም፡ ኣዚዮም ድማ እናዓበዩን እናበዝሑን ከዱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እስራኤልም በግብፅ ምድር በጌሤም ሀገር ተቀመጠ፤ እርስዋም ርስታቸው ሆነች፤ በዙ፤ እጅግም ተባዙ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እስራኤልም በግብፅ ምድር በጌሤም አገር ተቀመጠ፤ ገዙአትም፥ ረቡ፥ እጅግም በዙ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እስራኤልም በግብጽ ምድር በጌሤም አገር ተቀመጠ፥ ገዙአትም፥ ረቡ፥ እጅግም በዙ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እስራኤለቱ ግብጼ ቢታን ገሴመ ግያ ሳን ኡቴድኖ፤ ኡንቱንቱ ያን ማጹዋ ደሜድኖ፤ ኡንቱንቱ የለቴድኖነ ዳሮ ጮራቴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Israa'eeletuu Gibs'e biittan Geseeme giyaa saan utteeddino; unttunttu yan mas'uwaa demmeeddino; unttunttu yeletteeddinonne daro c'oratteeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Isra7eeleti Gibxe biittan Geeseme geetettizason uttida; istti heen aqota demmida; istti yelettidanne daro corattida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስራኤሌቲ ጊብጼ ቢታን ጌሴሜ ጌቴቲዛሶን ኡቲዳ፤ ኢስቲ ሄን ኣቆታ ዴሚዳ፤ ኢስቲ ዬሌቲዳኔ ዳሮ ጮራቲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እስራኤለት ግብፀ ቢታን ጌሳመ ግያ በሳን ደእዶሶና። ኤንቲ ያን ዱረትዶሶና፤ የለት ዳርዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Isra7eeleti Gibxe biittan Geesame giya bessan de7idosona. Enti yan duretidosona; yeleti daridosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በዚህ ጊዜ እስራኤላውያን በግብፅ አገር በጌሤም ይኖሩ ነበር፤ በዚያም ሀብት ንብረት ዐፈሩ፤ ቍጥራቸውም እጅግ እየበዛ ይሄድ ጀመር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እስራኤላውያን በግብጽ አገር ጌሴም በተባለ ምድር ይኖሩ ነበር፤ እዚያም ብዙ ሀብት አገኙ፤ ብዙ ልጆችም ወለዱ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እስራኤል ድማ ኣብ ምድሪ ግብፂ ኣብ ምድሪ ጌሴም ተቐመጠ። ርስቶምውን ኮነት፤ ፈረዩ፤ የመናውን በዝሑ።
Amharic Tigrinya 2011
እስራኤል ድማ ኣብ ምድሪ ግብጺ ኣብ ሃገር ጎሴን ተቐመጠ። ኣብኣ ኸኣ ተረስተዩ ፈረዩ፡ ኣዝዮም ድማ በዝሑ።