Genesis 47:29 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እስራኤል ዚመውትሉ ግዜ ድማ ቀረበ። ንወዱ ዮሴፍ ጸዊዑ ድማ ከምዚ በሎ፦ ሕጂ ኣብ ኣዒንትኻ ሞገስ እንተ ረኺበ፡ ኢድካ ኣብ ትሕቲ መንኵበይ ኣቐምጥ እሞ ብሕያውነትን ብተኣማንነትን ግበረለይ፤ ኣብ ግብጺ ኣይትቀበረኒ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የእስራኤልም የሞቱ ቀን ቀረበ፤ ልጁን ዮሴፍንም ጠርቶ እንዲህ አለው፥ “በፊትህ ሞገስን አግኝቼ እንደ ሆንሁ እጅህን በጕልበቴ ላይ አድርግ፤ በግብፅ ምድርም እንዳትቀብረኝ ምሕረትንና እውነትን አድርግልኝ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የእስራኤልም የሞቱ ቀን ቀረበ፤ ልጁን ዮሴፍንም ጠርቶ እንዲህ አለው። በፊትህ ሞገስን አግኝቼ እንደ ሆንሁ እጅህን ከጭኔ በታች አድርግ፥ በግብፅ ምድርም እንዳትቀብረኝ ምሕረትንና እውነትን አድርግልኝ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የእስራኤልም የሞቱ ቀን ቀረበ፥ ልጁን ዮሴፍንም ጠርቶ እንዲህ አለው፦ “በፊትህ ሞገስን አግኝቼ እንደሆንሁ እጅህን ከጭኔ በታች አድርግ፥ በግብጽ ምድርም እንዳትቀብረኝ በታማኝነትና እውነት ቃል ግባልኝ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እስራኤለ ሀይቂያ ዎዲ ማታትና፥ ባረ ናኣ ዮሴፋ ጼስሲደ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ታን ነ ስንን ሳበቴዳዋ ግዶፐ፥ ነ ኩሽያ ታ ጉልባታን ዎደ፥ አነ ገፓ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Israa'eele hayk'k'iyaa wodii matattina, bare na'aa Yooseefa s'eesissiide hawaadan yaageedda; «Taani ne sintsan sabetteeddawaa gidooppe, ne kushiyaa ta gulbbatan wotsaade, ane geppa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Yaaqoobes hayqo wodey matiin ba naa Yooseefe xeygisidi, «Tani ne sinththan sabettidaa gidikko ne kushe ta gulbate bolla woththada neni taas kiyattanaassinne ammanettanaas ane caaqqa. Tana Gibxen moogoppa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ያቆቤስ ሃይቆ ዎዴይ ማቲን ባ ና ዮሴፌ ጼይጊሲዲ፥ «ታኒ ኔ ሲንን ሳቤቲዳ ጊዲኮ ኔ ኩሼ ታ ጉልባቴ ቦላ ዎዳ ኔኒ ታስ ኪያታናሲኔ ኣማኔታናስ ኣኔ ጫቃ። ታና ጊብጼን ሞጎፓ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እስራኤለስ ሀይቅያ ዎደይ ማታትን፥ ባ ናኣ ዮሰፋ ፄግስድ ሀይሳዳ ያግስ፤ “ታኒ ነ ስንን ሳበትዳባ ግድኮ፥ ነ ኩሽያ ታ ሸምፑዋ ቦላ ዎ። ኔኒ ታዉ ምሸትያባ ግድኮ ታና ግብፀን ሞግከ ጋዳ ታዉ ጫቃ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Isra7eeles hayqiya wodey matatin, ba na7aa Yoosefa xeegisidi haysada yaagis; “Taani ne sinthan sabetidaba gidiko, ne kushiya ta shempuwa bolla wotha. Neeni taw mishetiyaba gidiko tana Gibxen moogike gada taw caaqa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እስራኤልም የሚሞትበት ጊዜ መቃረቡን እንደ ተረዳ ልጁን ዮሴፍን አስጠርቶ እንዲህ አለው፤ “በአንተ ዘንድ ሞገስ ካገኘሁ እጅህን በጭኔ ላይ አኑረህ፣ በጎነትንና ታማኝነትን ልታደርግልኝ ቃል ግባልኝ፤ በምሞትበት ጊዜ በግብፅ አትቅበረኝ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ያዕቆብ የሚሞትበት ቀን በተቃረበ ጊዜ ልጁን ዮሴፍን አስጠርቶ እንዲህ አለው፤ “በፊትህ ሞገስን አግኝቼ ከሆነ፥ በምሞትበት ጊዜ በግብጽ ምድር እንዳትቀብረኝ፥ እጅህን በጒልበቴ ላይ አኑረህ በመሐላ ቃል ግባልኝ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ክመውት ምስ ቀረበ ንወዱ ዮሴፍ ፀዊዑ “ኣብ ቅድሜኻ ሞገስ እንተ ደኣ ረኺበስ ኢድካ ኣብ ትሕቲ ሰለፈይ ኣንብር፤ ሕያዋይነትካን ተኣማንነትካን ክፈልጥ ቃል እተወለይ። ኣብ ምድሪ ግብፂ ኣይትቕበረኒ።
Amharic Tigrinya 2011
እስራኤል ከኣ ኺመውት መዓልቱ ቐረበት። ንዮሴፍ ወዱ ጸዊዑ ድማ ኣብ ቅድሜኻ ሞገስ እንተ ደኣ ረኺበስ፡ ኢድካ ናብ ትሕቲ ሰለፈይ ኣእቱ እሞ ኣብ ምድሪ ግብጺ ኸይትቐብሩኒ በጃኻ ምሕረትን እምነትን ግበረለይ።