Genesis 47:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ፈርኦን ድማ ንዮሴፍ ተዛረቦ እሞ፡ ኣቦኻን ኣሕዋትካን ናባኻ መጺኦም ኣለዉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ፈርዖንም ዮሴፍን እንዲህ ብሎ ተናገረው፥ “አባትህና ወንድሞችህ መጥተውልሃል፤ እነሆ፥ የግብፅ ምድር በፊትህ ናት፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ፈርዖንም ዮሴፍን ተናገረው እንዲህ ብሎ። አባትህና ወንድሞችህ መጥተውልሃል፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ፈርዖንም ዮሴፍን እንዲህ አለው፦ “አባትህና ወንድሞችህ መጥተውልሃል፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ካቲ ዮሴፎ፥ “ነ አዉነ ነ እሻቱ ኔኮ ዬድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Kaatii Yooseefo, «Ne aawunne ne ishatuu neekko yeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Kawoy Yooseefe, «Ne aawaynne ne ishati neekko yida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ካዎይ ዮሴፌ፥ «ኔ ኣዋይኔ ኔ ኢሻቲ ኔኮ ዪዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ካዎይ ዮሰፋኮ፥ “ነ አዋይነ ነ እሻት ኔኮ ይዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Kawoy Yoosefako, “Ne aawaynne ne ishati neeko yidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ፈርዖንም ዮሴፍን እንዲህ አለው፤ “አባትህና ወንድሞችህ ወደ አንተ መጥተዋል፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ፈርዖንም ዮሴፍን እንዲህ አለው፥ “አባትህና ወንድሞችህ ከመጡልህ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ፈርዖን ድማ ንዮሴፍ “ኣቦኻን ኣሕዋትካን እንሆ መፂኦምልካ ኣለዉ፤
Amharic Tigrinya 2011
ፈርኦን ድማ ንዮሴፍ ኣቦኻን ኣሕዋትካን መጺኦምኻ።