Genesis 48:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብድሕሪ እዚ ሓደ ሰብ ንዮሴፍ፡ እንሆ፡ ኣቦኻ ሓሚሙ ኣሎ፡ በሎ። ክልተ ደቁ ድማ ምናሴን ኤፍሬምን ምስኡ ወሰደ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከዚህም ነገር በኋላ እንዲህ ሆነ፤ “እነሆ፥ አባታችን ደከመ” ብለው ለዮሴፍ ነገሩት፤ እርሱም ሁለቱን ልጆቹን ምናሴንና ኤፍሬምን ይዞ ሄደ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከዚህም ነገር በኋላ እንዲህ ሆነ፤ እነሆ አባትህ ታምሞአል ብለው ለዮሴፍ ነገሩት፤ እርሱም ሁለቱን ልጆቹን ምናሴንና ኤፍሬምን ይዞ ሄደ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጥቂት ጊዜ ካለፈ በኋላ “አባትህ ታሞአል” ተብሎ ለዮሴፍ ተነገረው፤ ስለዚህ ዮሴፍ ሁለቱን ልጆቹን ምናሴንና ኤፍሬምን ይዞ ያዕቆብን ለማየት ሄደ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋፐ ጉየ አሳይ ዮሴፎዉ፥ “ነ አዉ ሳከቴዳ” ያጊደ ኦዴዳ። እ ባረ ላኡ አቱማ ናና ምናሳነ ኤፍሬማ አኪደ ቤዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaappe guyye Asay Yooseefo, «Ne aawuu saketteedda» yaagiide odeedda. I bare laa"u attuma naanaa Minaasanne Efireema akkiidde beedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye asay Yooseefes, «Ne aaway sakettees» gi yootiin izi ba nam7u attuma nayta Minaasenne Efreeme ekki bides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ጉዬ ኣሳይ ዮሴፌስ፥ «ኔ ኣዋይ ሳኬቴስ» ጊ ዮቲን ኢዚ ባ ናምኡ ኣቱማ ናይታ ሚናሴኔ ኤፍሬሜ ኤኪ ቢዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳፈ ጉየ፥ አሳይ፥ “ነ አዋይ ሳከቴስ” ያግድ ዮሰፋስ ኦድዶሶና። እ ባ ናምኡ አደ ናይታ ምናሰነ ኤፍሬማ ኤክድ ባ አዋ በአናዉ ብስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye asay, “Ne aaway saketees” yaagidi Yoosefas odidosona. I ba nam7u adde nayta Minaasenne Efreema ekidi ba aawa be7anaw bis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከጥቂት ጊዜ በኋላም፣ “አባትህ ታሟል” ተብሎ ለዮሴፍ ስለ ተነገረው ሁለቱን ልጆቹን ምናሴንና ኤፍሬምን ይዞ ሄደ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ጥቂት ጊዜ ካለፈ በኋላ “አባትህ ታሞአል” ተብሎ ለዮሴፍ ተነገረው፤ ስለዚህ ዮሴፍ ሁለቱን ልጆቹን ምናሴንና ኤፍሬምን ይዞ ያዕቆብን ለማየት ሄደ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ድሕሪ ቑሩብ እዋን ንዮሴፍ “እንሆ፥ ኣቦኻ ሓሚሙ” በልዎ። ዮሴፍ ከዓ ንኽልቲኦም ደቁ፥ ንምናሴን ኤፍሬምን፥ ሒዝዎም ከደ።
Amharic Tigrinya 2011
ኮነ ድማ ድሕርዚ ነገርዚ ንዮሴፍ እንሆ ኣቦኻ ሓሚሙ በልዎ። ንሱ ኸኣኣ ንኽልቲኦም ደቁ፡ ንምናሴን ኤፍሬምን ምስኡ ወሰዶም።