Genesis 48:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ እስራኤል ንዮሴፍ፡ ገጽካ ኺርኢ ኣይሓሰብኩን፣ እንሆ ኸኣ፡ ኣምላኽ ንዘርእኻ እውን ክርኢ ፈቒዱለይ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እስራኤልም ዮሴፍን፥ “ከፊትህ አልተለየሁም፤ እነሆም፥ እግዚአብሔር ዘርህን ደግሞ አሳየኝ” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እስራኤልም ዮሴፍን። ፊትህን አያለሁ ብዬ አላሰብሁም ነበር፤ እነሆም እግዚአብሔር ዘርህን ደግሞ አሳየኝ አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እስራኤልም ዮሴፍን፦ “ፊትህን አያለሁ ብዬ አላሰብሁም ነበር፥ እነሆም እግዚአብሔር ዘርህን ደግሞ አሳየኝ” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እስራኤለ ዮሴፋ፥ “ታን ነ ዴሙዋ በአና ጋደ ቆፓበይከ፤ ሽን ጾሳይ ሄኮ ነ ናናካ ታና በሴዳ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Israa'eele Yooseefa, «Taani ne deemuwaa be'ana gaade k'oppabeykke; shin S'oossay hekko ne naanaakka taana besseedda» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Yaaqoobey Yooseefe, «Tani ne ayfeso beyana gaada qoppabeekke; gido attiin Xoossi hekko ne naytakka tana bessides» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ያቆቤይ ዮሴፌ፥ «ታኒ ኔ ኣይፌሶ ቤያና ጋዳ ቆፓቤኬ፤ ጊዶ ኣቲን ጾሲ ሄኮ ኔ ናይታካ ታና ቤሲዴስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እስራኤለይ ዮሰፋ፥ “ታኒ ነ አይፍያ በአና ጋዳ ቆፓብከ፥ ሽን ፆሳይ ሄኮ ነ ናይታካ ታና በስስ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Isra7eeley Yoosefa, “Taani ne ayfiya be7ana gada qopabike, shin Xoossay heko ne naytaka tana bessis” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እስራኤልም ዮሴፍን፣ “ዐይንህን እንደ ገና አያለሁ ብዬ አላሰብኩም ነበር፤ እግዚአብሔር (ኤሎሂም) ግን ልጆችህን ጭምር ለማየት አበቃኝ” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ዮሴፍንም “አንተን እንደገና አያለሁ ብዬ አላሰብኩም ነበር፤ እግዚአብሔር ግን አንተን ብቻ ሳይሆን ልጆችህንም ጭምር አሳየኝ” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ያእቆብ ንዮሴፍ፥ “ገፅካ ኽርኢ እየ ኢለ ኣይሓሰብኩን ነይረ፤ እግዚኣብሄር ግና፥ እንሆ፥ ንደቅኻውን ኣርኣየኒ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011
እስራኤል ድማ ንዮሴፍ ገጽካ ኣርኢ ኢለ ኣይሓስበኩን ነይረ፡ ኣምላኽ ከኣ እንሆ፡ ንዘርእኻ ድማ ኣርኣየኒ በሎ።