Genesis 48:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንዮሴፍ ድማ ባረኾ እሞ ከምዚ በሎ፦ ኣቦታተይ ኣብርሃምን ይስሃቅን ኣብ ቅድሚኡ ዝመላለሱሉ ኣምላኽ፡ እቲ ክሳዕ ሎሚ ምሉእ ህይወተይ ዝመገበኒ ኣምላኽ!
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ያዕቆብም ባረካቸው፤ እንዲህም አለ፥ “አባቶች አብርሃምና ይስሐቅ በፊቱ ደስ ያሰኙት እርሱ እግዚአብሔር፥ ከታናሽነቴ ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ እኔን የመገበኝ እግዚአብሔር፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ያዕቆብም ዮሴፍን ባረከ እንዲህም አለ። አባቶቼ አብርሃምና ይስሐቅ በፊቱ የሄዱለት እርሱ እግዚአብሔር፥ ከታናሽነቴ ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ እኔን የመገበኝ እግዚአብሔር፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ያዕቆብም ዮሴፍን ባረከ እንዲህም አለ፦ “አባቶቼ አብርሃምና ይስሐቅ በፊቱ የሄዱለት እርሱ እግዚአብሔር፥ ከታናሽነቴ ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ እኔን የመገበኝ እግዚአብሔር፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋፐ ጉየ፥ ያቆብ ዮሴፋ ሀዋዳን ያጊደ አንጄዳ፤ “ታ አዎቱ አብራሃመነ ይሳቅ አ ስንን ሄመቴዳ ጾሳይ፥ ታ ደኡዋ ኡባን ሀቼ ጋካናዉ ታና ሄሜዳ ጾሳይ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaappe guyye, Yaak'oobi Yooseefa hawaadan yaagiide anjjeedda; «Ta aawotuu Abrahaamenne Yisaak'i Aa sintsan hemetteedda S'oossay, Ta de'uwaa ubbaan hachche gakkanaw taana heemmeedda S'oossay,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye Yaaqoobey Yooseefe, «Ta aawati Abrahaameynne Yisaaqi iza sinththan suuren de7ida Xoossi, ta de7o ubbaan hach gakkanaas tana heemmida Xoossi,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ጉዬ ያቆቤይ ዮሴፌ፥ «ታ ኣዋቲ ኣብራሃሜይኔ ዪሳቂ ኢዛ ሲንን ሱሬን ዴኢዳ ጾሲ፥ ታ ዴኦ ኡባን ሃች ጋካናስ ታና ሄሚዳ ጾሲ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳፈ ጉየ፥ ያይቆብ ዮሰፋ ሀይሳዳ ያግድ አንጅስ፤ “ታ አዋት አብራሃመይነ ይሳቅ፥ እያ ስንን ደእዳ ፆሳይ፥ ታ ደኦ ኡባን ሀች ጋካናዉ ታና ሄምዳ ፆሳይ ነና አንጆ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye, Yayqoobi Yoosefa haysada yaagidi anjis; “Ta aawati Abrahaameynne Yisaaqi, iya sinthan de7ida Xoossay, ta de7o ubban hachi gakanaw tana heemmida Xoossay nena anjo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚህ በኋላ ዮሴፍን ባረከ፤ እንዲህም አለው፤ “አባቶቼ አብርሃምና ይስሐቅ በፊቱ የተመላለሱት እግዚአብሔር (ኤሎሂም) ፣ ለእኔም እስከ ዛሬ ድረስ በዘመኔ ሁሉ እረኛ የሆነኝ አምላክ (ኤሎሂም) ፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚህ በኋላ ዮሴፍን እንዲህ ሲል ባረከው፦ “አባቶቼ አብርሃምና ይስሐቅ መንገዱን በመከተል ያገለገሉትና እኔንም ሕይወቴን ሙሉ እስከ ዛሬ ድረስ እረኛ ሆኖ የጠበቀኝ አምላክ እነዚህን ልጆች ይባርክ!
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንዮሴፍ ከዓ ኸምዙይ እናበለ መረቖ፦ “እቲ ኣቦታተይ፥ ኣብርሃምን ይስሓቅን፥ ዘገልገልዎ እግዚኣብሄር፥ እቲ ኻብ ዝውለድ ጀሚሩ ኽሳዕ እዛ መዓልቲ እዚኣ ዝመገበኒ ኣምላኽ ይባርኮም።
Amharic Tigrinya 2011
ንዮሴፍ ከኣ፡ እቲ ኣቦታተይ ኣብርሃምን ይስሃቅን ኣብ ቅድሚኡ ኣተመላለሱ ኣምላኽ፡ እቲ ኻብ ዝውለድ ጀሚሩ ኽሳዕ እዛ መዓልቲ እዚኣ ዝመገበኒ ኣምላኽ።