Genesis 48:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
በታ መዓልቲ እቲኣ ድማ ባረኾም እሞ፡ እስራኤል ኣባኻትኩም፡ ኣምላኽ ከም ኤፍሬምን ከም ምናሴን ይገብረኩም፡ ብምባል ክባርኽ እዩ። ንኤፍሬም ድማ ኣብ ቅድሚ ምናሴ ኣቐመጦ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በዚያም ቀን እንዲህ ብሎ ባረካቸው፥ “በእናንተ እስራኤል እንዲህ ተብሎ ይባረካል፦ እግዚአብሔር እንደ ኤፍሬምና እንደ ምናሴ ይባርክህ።” ኤፍሬምንም ከምናሴ ፊት አደረገው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በዚያም ቀን እንዲህ ብሎ ባረካቸው። በእናንተ እስራኤል እንዲህ ብሎ ይባርካል። እግዚአብሔር እንደ ኤፍሬምና እንደ ምናሴ ያድርግህ። ኤፍሬምንም ከምናሴ ፊት አደረገው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ስለዚህ በዚያን ቀን እንዲህ ሲል ባረካቸው፤ “እስራኤላውያን በሚመርቁበት ጊዜ የእናንተን ስም በማስታወስ፥ ‘እግዚአብሔር እንደ ኤፍሬምና እንደ ምናሴ ያድርጋችሁ’ ይላሉ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እ ሄ ጋላስ ኡንቱንታ አንጂደ፥ “እስራኤላቱ አንጅያ ዎደ፥ ‘ጾሳይ ህንተንታ ኤፍሬመዳንነ ምናሰዳን ኦ’ ያጊደ ህንተንቱ ሱንን አንጃና” ያጌዳ። ኤፍሬማ ምናሰፐ ስንዬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
I he gallassi unttuntta anjjiide, «Israa'eelatuu anjjiyaa wode, ‹S'oossay hinttentta Efireemedaaninne Minaasedan ootso› Yaagiide hinttenttu suntsan anjjana» yaageedda. Efireema Minaaseppe sintsayeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Izi he gallas istta anjjidi, «Isra7eele nayti anjjo anjjiza wode, ‹Xoossi inttena Efreeme malanne Minaase mala ooththo› giidi intte sunththan anjjana» gides. Histtidi Efreeme Minaaseppe sinththe aaththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዚ ሄ ጋላስ ኢስታ ኣንጂዲ፥ «ኢስራኤሌ ናይቲ ኣንጆ ኣንጂዛ ዎዴ፥ ‹ጾሲ ኢንቴና ኤፍሬሜ ማላኔ ሚናሴ ማላ ኦ› ጊዲ ኢንቴ ሱንን ኣንጃና» ጊዴስ። ሂስቲዲ ኤፍሬሜ ሚናሴፔ ሲን ኣዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እ ሄ ጋላስ ኤንታ አንጅሸ፥ “እስራኤለት አንጆ አንጅያ ዎደ፥ ‘ፆሳይ ህንተና ኤፍሬማዳነ ምናሰዳ ኦ’ ያግድ ህንተ ሱንን አንጃና” ያግስ። ያትድ ኤፍሬማ ምናሰፐ ስንይስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
I he gallas enta anjishe, “Isra7eeleti anjo anjiya wode, ‘Xoossay hintena Efreemadanne Minaaseda ootho’ yaagidi hinte sunthan anjana” yaagis. Yaatidi Efreema Minaasepe sinthayis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በዚያን ዕለት ባረካቸው፤ እንዲህም አላቸው፤ “በአንተ ስም እስራኤል እንዲህ ብሎ ይመርቃል፤ ‘እግዚአብሔር (ኤሎሂም) እንደ ኤፍሬምና እንደ ምናሴ ያድርጋችሁ።’ ” በዚህ ሁኔታም ኤፍሬምን ከምናሴ አስቀደመው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ስለዚህ በዚያን ቀን እንዲህ ሲል ባረካቸው፤ “እስራኤላውያን በሚመርቁበት ጊዜ የእናንተን ስም በማስታወስ፥ ‘እግዚአብሔር እንደ ኤፍሬምና እንደ ምናሴ ያድርጋችሁ’ ይላሉ።” በዚህ አኳኋን ያዕቆብ ኤፍሬምን ከምናሴ አስቀደመው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ስለዙይ በታ መዓልቲ እቲኣ ኸምዙይ ኢሉ መረቖም፦ “ ‘እግዚኣብሄር፥ ከም ኤፍሬምን ምናሴን ይግበርካ’ እናበሉ እስራኤል ክምርቑ እዮም።” ያእቆብ ንኤፍሬም ቅድሚ ምናሴ ገበሮ።
Amharic Tigrinya 2011
በታ መዓልቲ እቲኣ ኸኣ ከምዚ ኢሉ መረቖም እስራኤል፡ ኣምላኽ ከም ኤፍሬምን ከም ምናሴን ይግበርካ፡ ኢሉ ብኣኻ ኺምረቕ እዩ። ንኤፍሬም ከኣ ቅድሚ ምናሴ ገበሮ።