Genesis 49:33 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ያእቆብ ድማ ንደቁ ትእዛዝ ምስ ወድአ፡ ኣእጋሩ ኣብ ዓራት ኣኪቡ መንፈስ ኣሕሊፉ ምስ ህዝቡ ተኣከበ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ያዕቆብም ትእዛዙን ለልጆቹ ተናግሮ በፈጸመ ጊዜ እግሮቹን በአልጋው ላይ ዘርግቶ ሞተ፤ ወደ ወገኖቹም ተጨመረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ያዕቆብም ትእዛዙን ለልጆቹ ተናግሮ በፈጸመ ጊዜ እግሮቹን በአልጋው ላይ ሰብስቦ ሞተ፥ ወደ ወገኖቹም ተከማቸ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ያዕቆብም ትእዛዙን ለልጆቹ ተናግሮ በፈጸመ ጊዜ እግሮቹን በአልጋ ላይ ሰብስቦ ሞተ፥ ወደ ወገኖቹም ተሰበሰበ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ያቆብ ባረ ናናዉ አዛዙዋ ዉርሴዳ ዎደ፥ ባረ ገድያ ፑደ ባረ ሂጻዉ ሺሽ አኪደ፥ ሀይቂ አጌዳ፤ ባረ ማይዛን ጋከቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yaak'oobi bare naanaw azazuwaa wursseedda wode, bare gediyaa pude bare hiis'aw shiishshi akkiidde, hayk'k'i aggeeda; bare mayzzan gaketeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Yaaqoobey ba naytas azazo wursidaappe guye ba toho pude ba hiixan shiishshi ekkidi hayqqidi ba aawatan gaaggides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ያቆቤይ ባ ናይታስ ኣዛዞ ዉርሲዳፔ ጉዬ ባ ቶሆ ፑዴ ባ ሂጻን ሺሺ ኤኪዲ ሃይቂዲ ባ ኣዋታን ጋጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ያይቆብ፥ ባ ናይታ ኪታ ኦንግዳፐ ጉየ ባ ቶሁዋ ባ ሂፃን ሺሽ ኤክድ፥ ባ ማይዛታን ጋሄትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Yayqoobi, ba nayta kiitaa ongidaape guye ba tohuwa ba hiixan shiishi ekidi, ba mayzatan gahetis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ያዕቆብ እነዚህን ቃላት ለልጆቹ ተናግሮ እንዳበቃ፣ እግሮቹን በዐልጋው ላይ ሰብስቦ፣ የመጨረሻ ትንፋሹን ተነፈሰ፤ ወደ ወገኖቹም ተሰበሰበ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ያዕቆብ ለልጆቹ ትእዛዝ መስጠቱን ካበቃ በኋላ፥ እግሮቹን በመኝታው ላይ ሰብሰብ አድርጎ ጋደም እንዳለ በሞት ወደ ወገኖቹ ተሰበሰበ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ያእቆብ ንደቁ እዙይ ኣዚዙ ምስ ወድአ፥ ኣእጋሩ ኣከበ፤ ነፍሱ ድማ ወፀት እሞ፥ ናብ ወገናቱ ተፀመረ።
Amharic Tigrinya 2011
ያእቆብ ንደቁ እዚ ኣዚዙ ምስ ወድኤ ኣእጋሩ ናብ ግራት ኣከበ፡ ነፍሱ ድማ ወጸት ናብ ህዝቡውን ተኣከበ።