Genesis 49:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ቍጥዓኦም ብርቱዕ እዩ ነይሩ እሞ፡ ርጉም እዩ። ቍጥዓኦም ከኣ ጨካን ስለ ዝነበረ፡ ኣብ ያእቆብ ክመቕሎም፡ ኣብ እስራኤል ድማ ክብትኖም እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ቍጣቸው ርጉም ይሁን፤ ጽኑ ነበርና፤ ኵርፍታቸውም ብርቱ ነበርና፤ በያዕቆብ እከፋፍላቸዋለሁ፤ በእስራኤልም እበታትናቸዋለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ቍጣቸው ርጉም ይሁን፥ ጽኑ ነበርና፤ ኵርፍታቸውም፥ ብርቱ ነበርና፤ በያዕቆብ እከፋፍላቸዋለሁ፥ በእስራኤልም እበታትናቸዋለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ቁጣቸው ርጉም ይሁን፥ ጽኑ ነበርና፥ ኩርፍታቸውም፥ ብርቱ ነበርና፥ በያዕቆብ እከፋፍላቸዋለሁ፥ በእስራኤልም እበታትናቸዋለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡንቱንቱ ሱሎ ሀንቁ ኡንቱንቱ መቀ ኢታተይነ ሸቀቴዳዋ ግዶ! ታን ኡንቱንታ ያቆባ አሳ ግዱዋን ላላና፤ እስራኤልያ ቢታን ትስክ ኦና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Unttunttu suulo hank'k'uu unttunttu mek'etsaa iitatetsaynne shek'etteeddawaa gido! Taani unttuntta Yaak'ooba asaa gidduwaan laalana; Israa'eeliyaa biittaan tiskki ootsana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Istta iita hanqoynne istta meqeththa iitateththi qanggettidaaz gido! Tani istta Yaaqoobe asaa giddon laallana; Isra7eele biittan dharccana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስታ ኢታ ሃንቆይኔ ኢስታ ሜቄ ኢታቴ ቃንጌቲዳዝ ጊዶ! ታኒ ኢስታ ያቆቤ ኣሳ ጊዶን ላላና፤ ኢስራኤሌ ቢታን ርጫና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤንታ ዎልቃማ ሀንቆይ ኤንታ ዎዛና ኢታተይ ባደትዳባ ግዶ። ታኒ፥ ኤንታ ያይቆባ አሳ ግዶን ላላና። እስራኤለ ቢታን ርጫና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Enta wolqaama hanqoy enta wozanaa iitatethay baadetidaba gido. Taani, enta Yayqooba asa giddon laallana. Isra7eele biittan dharcana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እጅግ አስፈሪ የሆነ ቍጣቸው፣ ጭከና የተሞላ ንዴታቸው የተረገመ ይሁን፤ በያዕቆብ እበትናቸዋለሁ፤ በመላው እስራኤልም አሠራጫቸዋለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እጅግ አስፈሪ የሆነ ቊጣቸው፥ እጅግ ጨካኝ የሆነ መዓታቸው፥ የተረገመ ይሁን። በእስራኤል ምድር ሁሉ እበታትናቸዋለሁ፤ በሕዝቡም መካከል እከፋፍላቸዋለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኵራኣቶም ብርቱዕ፥ ናህሮም ከዓ ጨካን እዩ እሞ ርጉም ይኹን። ኣብ ያእቆብ ክብትኖም እየ፤ ኣብ እስራኤል ድማ ፋሕ ከብሎም እየ።”
Amharic Tigrinya 2011
ኣታ ይሁዳ ኣሕዋትካ ኼመስግኑኻ እዮም ኢድካ ኣብ ክሳድ ጸላእትኻ ኽትከውን እያ፡ ደቂ ኣቦኻ ኺሰግዱልካ እዮም።