Genesis 5:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እዚ መጽሓፍ ወለዶታት ኣዳም እዩ። እግዚኣብሄር ንሰብ ኣብ ዝፈጠረላ መዓልቲ ብኣምሳል ኣምላኽ ገይሩ፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የሰዎች የትውልድ መጽሐፍ ይህ ነው። እግዚአብሔር አዳምን በፈጠረ ቀን በእግዚአብሔር ምሳሌ አደረገው፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የአዳም የትውልዱ መጽሐፍ ይህ ነው። እግዚአብሔር አዳምን በፈጠረ ቀን በእግዚአብሔር ምሳሌ አደረገው፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የአዳም የዘር ሐረግ መጽሐፍ ይህ ነው። እግዚአብሔር ሰውን በፈጠረ ጊዜ በእግዚአብሔር አምሳያ አደረገው፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አዳማ የለታይ ሀዋፐ ካሊደ ጻፈቴዳ። ጾሳይ አሳ መዳ ጋላስ ባረና ማላትሲደ መዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Addaama yeletay hawaappe kaalliide s'aafetteedda. S'oossay asaa med'd'eedda gallassi barena malatisiidde med'd'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Addaame zereththi hayssafe kaallidi xaafettides; Xoossi as medhdhida gallas bana misatissidi medhdhides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣዳሜ ዜሬ ሃይሳፌ ካሊዲ ጻፌቲዴስ፤ ጾሲ ኣስ ሜዳ ጋላስ ባና ሚሳቲሲዲ ሜዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አዳመ የለተይ ሀይሳፈ ካልድ ፃፈትዳይሳ። ፆሳይ አሰ መዳ ጋላስ ባና ዳንስድ መስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Addaame yeletethay haysafe kaallidi xaafetidaysa. Xoossay ase medhida gallas bana daanisidi medhis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የአዳም የትውልድ ሐረግ እንደሚከተለው ነው፦ እግዚአብሔር (ኤሎሂም) ሰውን ሲፈጥረው በራሱ አምሳል አበጀው፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የአዳም የዘር ሐረግ ከዚህ የሚከተለው ነው፦ እግዚአብሔር ሰውን በፈጠረ ጊዜ በራሱ አምሳያ ፈጠራቸው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
መፅሓፍ ትውልዲ ኣዳም እዙይ እዩ፦ እግዚኣብሄር በታ ንኣዳም ዝፈጠረላ መዓልቲ ንሰብ ብኣምሳል እግዚኣብሄር ፈጠሮ።
Amharic Tigrinya 2011
መጽሓፍ ወለዶ ኣዳም እዚ ኢዩ፡ ኣምላኽ በታ ንሰብ ዝፈጠረላ መዓልቲ ብምስሊ ኣምላኽ ገበሮ።