Genesis 5:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኵሉ ዕድመ ኬናን ድማ ትሽዓተ ሚእትን ዓሰርተን ዓመት ነበረ፣ ሞተ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ቃይ​ና​ንም የኖ​ረ​በት ዘመን ሁሉ ዘጠኝ መቶ ዐሥር ዓመት ሆነ፤ ሞተም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ቃይናንም የኖረበት ዘመን ሁሉ ዘጠኝ መቶ አሥር ዓመት ሆነ፤ ሞተም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ቃይናንም የኖረበት ዘመን ሁሉ ዘጠኝ መቶ ዐሥር ዓመት ሆነ፥ ሞተም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቃይናን ሙለ 910 ላይ ደኢደ ሀይቄዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'aynaani mule 910 laytsaa de'iide hayk'k'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Qaynaaney mulera 910 layth de7idi hayqqides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቃይናኔይ ሙሌራ 910 ላይ ዴኢዲ ሃይቂዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ቃይናን 910 ላይ ደእድ ሀይቅስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Qaynani 910 laythi de7idi hayqis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ቃይናን በአጠቃላይ 910 ዓመት ከኖረ በኋላ ሞተ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ዕድሜው 910 ሲሆነውም ሞተ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ቃይናን ዕድሚኡ ትሽዓተ ሚእትን ዓሰርተን ዓመት ኮነ፤ ሞተውን።
Amharic Tigrinya 2011
ኩሉ ዕድመ ቃይናን ከኣ ትሽዓተ ሚእትን ዓሰርተን ዓመት ኮነ። ሞተ ድማ።