Genesis 5:29 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኖህ ጸዊዑ ድማ፡ ብሰንኪ ዕዮናን ጻዕሪ ኣእዳውናን ብሰንኪ እታ እግዚኣብሄር ዝረገማ መሬት ከጸናንዓና እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ስሙንም ከሥራዬ፥ ከእጄ ድካምና እግዚአብሔር ከረገማት ምድር ይህ ያሳርፈኝ ዘንድ አለው ሲል “ኖኅ” ብሎ ጠራው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ስሙንም። እግዚአብሔር በረገማት ምድር ከተግባራችንና ከእጅ ሥራችን ይህ ያሳርፈናል ሲል ኖኅ ብሎ ጠራው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ስሙንም፥ “ጌታ በረገማት ምድር፥ ከሥራችን እና ከእጅ ድካማችን፥ ይህ ያሳርፈናል” ሲል፥ ኖኅ ብሎ ጠራው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ሀ ናአይ መና ጎዳይ ሸቄዳ ቢታ ቦላን ኑና ኑ ኩሽያ ኦሱዋ ዳቡራፐ ሸምፕሳና” ጊደ ኖሀ ሱንዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Ha na'ay Med'inaa Goday shek'k'eedda biittaa bollan nuuna nu kushiyaa oosuwaa daaburaappe shemppissana» giide Noha suntseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Ha naazi GODAY qanggida biitta bollan nuna nu daaburappe shempisana» giidi Nohe gi sunththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ሃ ናዚ ጎዳይ ቃንጊዳ ቢታ ቦላን ኑና ኑ ዳቡራፔ ሼምፒሳና» ጊዲ ኖሄ ጊ ሱንዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ያትድ፥ “ሀ ናአይ ጎዳይ ባድዳ ቢታ ቦላ ሀ ዳቡራ ኦሶ ኡባፈ ኑና ሸምፕሳና” ግድ እያ ኖሄ ግድ ሱንስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Yaatidi, “Ha na7ay Goday baaddida biitta bolla ha daabura ooso ubbaafe nuna shempisana” gidi iya Nohe gidi sunthis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ስሙንም “ እግዚአብሔር (ያህዌ) በረገማት ምድር ከልፋታችንና ከጕልበታችን ድካም ያሳርፈናል” ሲል ኖኅ ብሎ ጠራው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“ይህ ልጅ እግዚአብሔር በረገማት ምድር ላይ ከብርቱ ሥራችን ያሳርፈናል” ሲል “ኖኅ” ብሎ ጠራው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“ኣብዛ እግዚኣብሄር ዝረገማ ምድሪ፥ ካብ ኵሉ ስራሕናን ከቢድ ፃዕርናን ከዕርፈና እዩ” እንትብል ኖህ ኢሉ ሰመዮ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣብዚ እግዚኣብሄር ዝረገማ ምድሪ ኻብ ዘሎ ዕዮናን ካብ ጻዕሪ ኢድናን እዚ ኼጸናንዓና ኢዩ፡ ኢሉ ስሙ ኖህ ኣውጽኣሉ።