Genesis 5:32 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኖህ ወዲ ሓሙሽተ ሚእቲ ዓመት ነበረ፣ ኖህ ድማ ኣቦ ሴምን ካምን ያፌትን ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ለኖ​ኅም አም​ስት መቶ ዓመት ሆነው፤ ኖህም ሦስት ልጆ​ችን ወለደ፤ እነ​ር​ሱም ሴም፥ ካምና ያፌት ናቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ኖኅም የአምስት መቶ ዓመት ሰው ነበረ፤ ኖኅም ሴምን ካምን ያፌትንም ወለደ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ኖኅም ሴምን፥ ካምን እና ያፌትን ወለደ፤ ኖኅም የአምስት መቶ ዓመት ሰው ነበረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኖሄ 500 ላይ ደኢደ፥ ሴማ፥ ካማነ ያፌታ የሌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Nohe 500 laytsaa de'iide, Seema, Kaamanne Yaafeeta yeleedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Nohey 500 layth de7idi Seeme, Kaamenne Yaafeete yelides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኖሄይ 500 ላይ ዴኢዲ ሴሜ፥ ካሜኔ ያፌቴ ዬሊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኖሄይ 500 ላይ ደእ ስሚድ ሄ አደ ናይታ ሴማ፥ ካማነ ያፈታ የልስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Nohey 500 laythi de7i simmidi heedzu adde nayta Seema, Kaamanne Yaafeta yelis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ኖኅ ዕድሜው 500 ዓመት ሲሆን ሴምን፣ ካምንና ያፌትን ወለደ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ኖኅ 500 ዓመት ከሆነው በኋላ ሦስት ወንዶች ልጆች ወለደ፤ እነርሱም ሴም፥ ካምና ያፌት ይባሉ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኖህ ከዓ ሓሙሽተ ሚእቲ ዓመት ምስ ኮኖ፥ ንሴምን ንካምን ንያፌትን ወለደ።
Amharic Tigrinya 2011
ኖህ ክኣ ወዲ ሓሙሽተ ሚእቲ ዓመት ኮነ፡ ኖህ ድማ ንሴምን ንካምን ንያፌትን ወለደ።