Genesis 5:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣዳም ንሴት ምስ ወለደ መዓልትታት ሸሞንተ ሚእቲ ዓመት ነበረ። ኣወዳትን ኣዋልድን ድማ ወለደ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አዳ​ምም ሴትን ከወ​ለደ በኋላ የኖ​ረው ሰባት መቶ ዓመት ሆነ፤ ወን​ዶ​ች​ንም፥ ሴቶ​ች​ንም ወለደ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አዳምም ሴትን ከወለደ በኋላ የኖረው ሰባት መቶ ዓመት ሆነ፤ ወንዶችንም ሴቶችንም ወለደ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሤትንም ከወለደ በኋላ አዳም ስምንት መቶ ዓመት ኖረ፥ ሌሎች ወንድ እና ሴት ልጆችም ወለደ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አዳም ሴታ የሌዳዋፐ ጉየ፥ 800 ላይ ደኤዳ፤ ሀራ አቱማ ናናነ ማጫ ናና የሌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Addaami Seeta yeleeddawaappe guyye, 800 laytsaa de'eedda; hara attuma naanaanne mac'c'a naanaa yeleedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Addaamey Seete yelidaappe guye 800 layth de7ides; hara attuma naytanne macca nayta yelides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣዳሜይ ሴቴ ዬሊዳፔ ጉዬ 800 ላይ ዴኢዴስ፤ ሃራ ኣቱማ ናይታኔ ማጫ ናይታ ዬሊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አዳመይ ሴታ የልዳፐ ጉየ 800 ላይ ደእስ። ሀራ አደ ናይታነ ማጫ ናይታ የልስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Addaamey Seeta yelidaape guye 800 laythi de7is. Hara adde naytanne macca nayta yelis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሴት ሄኖስን ከወለደ በኋላ አዳም 800 ዓመት ኖረ፤ ሌሎች ወንዶችና ሴቶች ልጆችንም ወለደ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚህ በኋላ አዳም 800 ዓመት ኖረ፤ ሌሎችንም ወንዶችና ሴቶች ልጆች ወለደ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣዳም ንሴት ምስ ወለደ፥ ብድሕሪኡ ሸሞንተ ሚእቲ ዓመት ነበረ፤ ኣወዳትን ኣጓላትንውን ወለደ።
Amharic Tigrinya 2011
ዕድመ ኣዳም ድሕርቲ ንሴት ምስ ወለደ፡ ሾሞንተ ሚእቲ ዓመት ኮነ። ኣወዳትን ኣዋልድን ከኣ ወለደ።