Genesis 50:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣሕዋት ዮሴፍ ድማ ኣቦኦም ከም ዝሞተ ምስ ረኣዩ፡ ምናልባት ዮሴፍ ኪጸልኣና ይኽእል እዩ እሞ፡ ንዅሉ እቲ ኣብ ልዕሊኡ ዝገበርናዮ ጕድኣት ኪመልሰና ይኽእል እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የዮሴፍም ወንድሞች አባታቸው እንደ ሞተ በአዩ ጊዜ እንዲህ አሉ፥ “ምናልባት ዮሴፍ ያደረግንበትን ክፋት ያስብብን ይሆናል፤ ባደረግንበትም ክፋት ሁሉ ብድራት ይመልስብን ይሆናል።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የዮሴፍም ወንድሞች አባታቸው እንደ ሞተ ባዩ ጊዜ እንዲህ አሉ። ምናልባት ዮሴፍ ይጠላን ይሆናል፥ ባደረግንበትም ክፋት ሁሉ ብድራት ይመልስብን ይሆናል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የዮሴፍም ወንድሞች አባታቸው እንደ ሞተ ባዩ ጊዜ እንዲህ አሉ፦ “ምናልባት ዮሴፍ ይጠላን ይሆናል፥ ባደረግንበትም ክፋት ሁሉ ብድራት ይመልስብን ይሆናል።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡንቱንቱ አዉ ሀይቂ ድጌዳዋ በኢደ፥ ዮሴፎ እሻቱ ባረንቱ ግዱዋን፥ “ኦን ኤሪ ዮሴፎ ኑና ባረ ኡሉዋን ሞርኮፐነ ኑን አዉ ኦዳ ኢታባ ኡባዉ ሀሉዋ ከሳና ኮዮፐ፥ ኑን ዋናኔ?” ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Unttunttu aawuu hayk'k'i diggeeddawaa be'iide, Yooseefo ishatuu barenttu gidduwaan, «Ooni erii Yooseefo nuuna bare uluwaan morkkooppenne nuuni aw ootseedda iitabaa ubbaw haluwaa kessana koyooppe, nuuni waananee?» yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Istta aaway hayqqidayssa be7idi, Yooseefe ishati ba garsan, «Ooni erizee Yooseefey nuna ba ulon morkkidi nuni izas ooththida iita miish ubbaas halo kessana koykko, nuni waananee?» gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስታ ኣዋይ ሃይቂዳይሳ ቤኢዲ፥ ዮሴፌ ኢሻቲ ባ ጋርሳን፥ «ኦኒ ኤሪዜ ዮሴፌይ ኑና ባ ኡሎን ሞርኪዲ ኑኒ ኢዛስ ኦዳ ኢታ ሚሽ ኡባስ ሃሎ ኬሳና ኮይኮ፥ ኑኒ ዋናኔ?» ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ባንታ አዋይ ሀይቅዳፐ ጉየ፥ ዮሰፋ እሻት ባንታ ግዶን፥ “ኑኒ እያዉ ኦዳ ኢታባ ኡባስ ዮሰፍ ኑና ባ ኡሎን ሞርክድ ሀሎ ከያናዉ ኮይኮ ኑኒ ዋናኔ?” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Banta aaway hayqidaape guye, Yoosefa ishati banta giddon, “Nuuni iyaw oothida iitaba ubbaas Yoosefi nuna ba ulon morkidi halo keyanaw koyiko nuuni waananee?” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የዮሴፍ ወንድሞች ከአባታቸው ሞት በኋላ፣ “ከፈጸምንበት በደል የተነሣ ዮሴፍ ቂም ይዞ ቢበቀለን ምን እናደርጋለን?” ተባባሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የዮሴፍ ወንድሞች አባታቸው ከሞተ በኋላ “ዮሴፍ ባደረስንበት በደል ሁሉ እስከ አሁንም ቂም ይዞ ሊበቀለን ቢፈልግ ምን እናደርጋለን?” ተባባሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣሕዋት ዮሴፍ ኣቦኣቶም ከም ዝሞተ ምስ ረአዩ፥ “ምናልባሽ ዮሴፍ ተቐይሙና ኸይኸውን እሞ ኸም ኢድና ደኣ ኸይፈድየና!” ተበሃሃሉ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣሕዋት ዮሴፍ ኣብኦም ከም ዝሞተ ምስ ረአዩ፡ ምናልባሽ ዮሴፍ ይጸልኣና እሞ፡ እቲ ዝገብርናዮ ኹሉ ኽፉእ ከኣ የድዮና በሉ።