Genesis 50:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ናብ ዮሴፍ ድማ ልኡኽ ሰደዱ፡ ኣቦኻ ቅድሚ ሞቱ ኣዚዙ፡ ከምዚ በሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ወደ ዮሴፍም መጡ፤ እንዲህም አሉት፥ “አባትህ ገና ሳይሞት እንዲህ ብሎ አዝዟል፦
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ወደ ዮሴፍም መልእክት ላኩ እንዲህም አሉት። አባትህ ገና ሳይሞት እንዲህ ብሎ አዝዞአል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ወደ ዮሴፍም መልእክት ላኩ እንዲህም አሉት፦ “አባትህ ገና ሳይሞት እንዲህ ብሎ አዝዞአል፦
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋ ድራዉ ዮሴፎኮ ሀዋ ማላ ኪታ ኪቴድኖ፤ “ነ አዉ ሀይቃናፐ ካሰ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaa diraw Yooseefokko hawaa mala kiitaa kiitteeddino; «Ne aawuu hayk'k'anaappe kase;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gishshas Yooseefekko kiita, «Ne aaway hayqqanaappe kase;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳ ጊሻስ ዮሴፌኮ ኪታ፥ «ኔ ኣዋይ ሃይቃናፔ ካሴ፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳ ግሾ፥ ዮሰፋኮ ያግድ ኪታ ኪትዶሶና፤ “ነ አዋይ ሀይቃናፐ ስን ኑኮ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gisho, Yoosefako yaagidi kiita kiittidosona; “Ne aaway hayqanaape sinthe nuuko,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ስለዚህ እንዲህ የሚል መልእክት ወደ ዮሴፍ ላኩ፤ “አባትህ ከመሞቱ በፊት እንዲህ የሚል ትእዛዝ አስተላልፎ ነበር፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ስለዚህ እንዲህ የሚል መልእክት ወደ ዮሴፍ ላኩ፤ “አባትህ ከመሞቱ በፊት፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንዮሴፍ ድማ ኸምዙይ ኢሎም ለኣኹሉ፦ “ኣቦና ቕድሚ ሞቱ ኸምዙይ ኢሉ ኣዚዙና ነይሩ።
Amharic Tigrinya 2011
ንዮሴፍ ድማ ኣቦኻ ቕድሚ ሞቱ ኸምዚ ኢሉ ኣዘዘ፡ ኢሎም ለኣኽሉ፡