Genesis 50:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣሕዋቱውን ከይዶም ኣብ ቅድሚኡ ተደፍኡ። ንሳቶም ድማ፡ እንሆ፡ ባሮትካ ኢና ይብሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ዮሴፍም ይህን ሲሉት አለቀሰ። ወንድሞቹ ደግሞ መጡ፤ “እነሆ፥ እኛ ለአንተ አገልጋዮችህ ነን” አሉት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ዮሴፍም ይህን ሲሉት አለቀሰ። ወንድሞቹ ደግሞ መጡ በፊቱም ሰግደው። እነሆ እኛ ለአንተ ባሪያዎችህ ነን አሉት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ዮሴፍም ይህን ሲሉት አለቀሰ። ወንድሞቹ ደግሞ መጡ በፊቱም ሰግደው፦ “እነሆ እኛ ለአንተ ባርያዎችህ ነን አሉት።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋፐ ጉየ አ እሻቱ ባረንቱ ሁጲያዉ አኮ ዪደ፥ አ ስንን ጉፋኒደ፥ “ኑን ነ አይለቱዋ” ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaappe guyye Aa ishatuu barenttu huup'iyaw aakko yiide, Aa sintsan guufanniide, «Nuuni ne ayiletuwaa» yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye iza ishati barkka izakko biidi iza sinththan gufannidi, «Nuni ne aylleta» gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ጉዬ ኢዛ ኢሻቲ ባርካ ኢዛኮ ቢዲ ኢዛ ሲንን ጉፋኒዲ፥ «ኑኒ ኔ ኣይሌታ» ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳፈ ጉየ፥ እያ እሻት ባንታ ሁጰን እያኮ ይድ፥ እያ ስንን ጉፋንድ፥ “ኑኒ፥ ነ አይለታ” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye, iya ishati banta huuphen iyako yidi, iya sinthan gufannidi, “Nuuni, ne aylleta” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚያም ወንድሞቹ መጡና በፊቱ ተደፍተው፣ “እኛ የአንተ ባሮች ነን” አሉት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚህ በኋላ ወንድሞቹ ራሳቸው በፊቱ ቀርበው ጐንበስ ብለው እጅ ነሡና “እነሆ እኛ ሁላችን አገልጋዮችህ ነን” አሉት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም ኣሕዋቱ ድማ ኸይዶም ኣብ ቅድሚኡ ፍግም ኢሎም ሰገዱ፤ “እንሆ ንሕና ሓሻኽርካ ኢና” በልዎ።
Amharic Tigrinya 2011
እቶም ኣሕዋቱ ድማ ከይዶም ኣብ ቅድሚኡ ፍግም ኢሎም ወደቑ፡ እንሆ ንሕና ገላውኻ ኢካ ከኣ በልዎ።