Genesis 50:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ዮሴፍ ድማ ንደቂ ኤፍሬም ሳልሳይ ወለዶ ረኣዮም። ደቂ ማጊር ወዲ ምናሴ እውን ኣብ ብርኪ ዮሴፍ እዮም ዓብዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ዮሴፍም የኤፍሬምን ልጆች እስከ ሦስት ትውልድ አየ። የምናሴ ልጅ የማኪር ልጆችም በዮሴፍ ጭን ላይ ተወለዱ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ዮሴፍም የኤፍሬምን ልጆች እስከ ሦስት ትውልድ አየ፤ የምናሴ ልጅ የማኪር ልጆችም በዮሴፍ ጭን ላይ ተወለዱ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የኤፍሬምንም ልጆችና የልጅ ልጆች እስከሚያይ ድረስ ቈየ፤ ከምናሴ የተወለደውንም የማኪርንም ልጆች እንደ ልጆቹ አድርጎ ተቀበላቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኤፍሬማ ናና፥ ሄዘን የለታ በኤዳ፤ ቃይ ምናሰ ናኣ ማኪና ናናነ እ ባረ ናና ኦዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Efireema naanaa, heezzentsa yeletaa be'eedda; k'ay Minaase na'aa Maakiina naanaanne I bare naanaa ootseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Efreeme nayta, heedzdzanththo yeleta gakkanaas be7ides; qasse Minaase naa Maakire naytakka izi ba naa mala histtides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኤፍሬሜ ናይታ፥ ሄን ዬሌታ ጋካናስ ቤኢዴስ፤ ቃሴ ሚናሴ ና ማኪሬ ናይታካ ኢዚ ባ ና ማላ ሂስቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤፍሬማ ናይታነ፥ ኤንታ ናይታ ናይታ በእስ። ቃስ ምናሰ ናኣ ማክራ ናይታ፥ ባ ናይታ ኦስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Efreema naytanne, enta nayta nayta be7is. Qassi Minaase na7aa Makira nayta, ba nayta oothis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የኤፍሬምንም የልጅ ልጆች እስከ ሦስት ትውልድ ድረስ አየ። የምናሴ ልጅ ማኪር የወለዳቸውም ልጆች በዮሴፍ ጭን ላይ ተወለዱ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የኤፍሬምንም ልጆችና የልጅ ልጆች እስከሚያይ ድረስ ቈየ፤ ከምናሴ የተወለደውንም የማኪርንም ልጆች እንደ ልጆቹ አድርጎ ተቀበላቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ዮሴፍ ክሳዕ ሳልሳይ ትውልዲ፥ ደቂ ኤፍሬም ረአየ። ደቂ ማኪር ወዲ ምናሴ ኣብ እንዳ ዮሴፍ ተወሊዶም ኣብኡ ዓበዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ዮሴፍ ድማ ንደቂ ኤፍሬም ክሳዕ ሳልሳይ ወለዶ ረአየ። ደቂ ሚኪር ወዲ ምናሴ ኸኣ ኣብ ብርኪ ዮሴፍ ተወልዱ።