Genesis 6:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኰነ ድማ፡ እቲ ህዝቢ ኣብ ምድሪ ኺበዝሕ ምስ ጀመረ፡ ኣዋልድ ድማ ምስ ተወልደሎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እንዲህም ሆነ፤ ሰዎች በምድር ላይ መብዛት በጀመሩ ጊዜ መልከ መልካሞች ሴቶች ልጆች ተወለዱላቸው፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እንዲህም ሆነ፤ ሰዎች በምድር ላይ መብዛት በጀመሩ ጊዜ ሴቶች ልጆች ተወለዱላቸው፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የሰው ዘር በምድር ላይ እየበዛ በሄደ ጊዜ ሴቶች ልጆች ተወለዱ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አሳይ ሳኣ ቦላን ዳሬዳ ዎደ፥ ኡንቱንቶ ማጫ ናናይ የለቴድኖ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Aasi sa'aa bollan dareedda wode, unttunttoo mac'c'a naanay yeletteeddino;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Asi biitta bolla darida wode asas macca nayti yelettida;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣሲ ቢታ ቦላ ዳሪዳ ዎዴ ኣሳስ ማጫ ናይቲ ዬሌቲዳ፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አሳይ ሳአ ቦላ ዳርዳ ዎደ ኤንታዉ ማጫ ናይት የለትዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Asay sa7a bolla darida wode entaw macca nayti yeletidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሰዎች በምድር ላይ እየበዙ ሲሄዱ ሴቶች ልጆች ተወለዱላቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የሰው ዘር በምድር ላይ እየበዛ በሄደ ጊዜ ሴቶች ልጆች ተወለዱ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እንሆ ሰብ ኣብ ልዕሊ ምድሪ ኽባዛሕ ምስ ጀመረ፥ ኣጓላት ከዓ ተወለዳሎም።
Amharic Tigrinya 2011
ኮነ ድማ ሰብ ኣብ ልዕሊ ገጽ ምድሪ ኺበዝሕ ምስ ጀመረ፡ ኣዋልድ ከኣ ምስ ተወልዳሎም፡