Genesis 6:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣምላኽ ንኖህ፡ መወዳእታ ኵሉ ስጋ ኣብ ቅድሚ ገጸይ መጺኡ ኣሎ፡ በሎ። ምኽንያቱ ምድሪ ብሰረታቶም ዓመጽ መሊኣ ኣላ፤ እንሆ ድማ ምስ ምድሪ ከጥፍኦም እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔር አምላክም ኖኅን አለው፥ “የሰው ሁሉ ጊዜው በፊቴ ደርሶአል፤ ከእነርሱ የተነሣ ምድር በግፍ ተመልታለችና፤ እኔም እነሆ፥ ከምድር ጋር አጠፋቸዋለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም ኖኅን አለው። የሥጋ ሁሉ ፍጻሜ በፊቴ ደርሶአል፤ ከእነርሱ የተነሣ ምድር በግፍ ተሞልታለችና፤ እኔም እነሆ ከምድር ጋር አጠፋቸዋለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እግዚእብሔርም ኖኅን አለው፦ “የሥጋ ሁሉ ፍጻሜ በፊቴ ደርሶአል፥ ከእነርሱ የተነሣ ምድር በግፍ ተሞልታለችና፥ እኔም እነሆ ከምድር ጋር አጠፋቸዋለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋ ድራዉ፥ ጾሳይ ኖሀ ሀዋዳን ያጊደ አዛዜዳ፤ “ታን አሳ ኡባ ይሳና ሀናይ፤ ኡንቱንቱ ጋሱዋን ሳአይ ማካላን ኩሜዳ ድራዉ፥ ታን ቱሙፐ አሳካ ሳኣካ ይሳና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaa diraw, S'oossay Noha hawaadan yaagiide azazeedda; «Taani asaa ubbaa d'ayssana hanay; unttunttu gaasuwaan sa'ay makkalan kumeedda diraw, taani tumuppe asaakka sa'aakka d'ayssana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gishshas Xoossi Nohe, «Tani asa ubbaa dhayssana gays; asa gaason biittay makkallan kumida gishshas tani tumappe asanne biitta bolla dizaaz ubbaa dhayssana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳ ጊሻስ ጾሲ ኖሄ፥ «ታኒ ኣሳ ኡባ ይሳና ጋይስ፤ ኣሳ ጋሶን ቢታይ ማካላን ኩሚዳ ጊሻስ ታኒ ቱማፔ ኣሳኔ ቢታ ቦላ ዲዛዝ ኡባ ይሳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳ ግሾ፥ ፆሳይ ኖሄ ሀይሳዳ ያግድ ኪትስ፤ “ታኒ አሳ ኡባ ይሳና ሀናይስ። ኤንታ ጋሶን ቢታይ ጌላተን ኩምዳ ግሾ፥ አሰ ቢታፈ ይሳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gisho, Xoossay Nohe haysada yaagidi kiittis; “Taani asa ubbaa dhaysana hanayis. Enta gaason biittay geellatethan kumida gisho, ase biittafe dhaysana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ስለዚህ እግዚአብሔር (ኤሎሂም) ኖኅን እንዲህ አለው፦ “ሰውን ሁሉ ላጠፋ ነው፤ ምድር በሰው ዐመፅ ስለ ተሞላች በርግጥ ሰውንም ምድርንም አጠፋለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር ኖኅን እንዲህ አለው፦ “የሰውን ዘር ለማጥፋት ወስኛለሁ፤ ምድር በሰዎች የዐመፅ ሥራ ስለ ተሞላች ሰዎችን ከምድር ጋር አጠፋቸዋለሁ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣምላኽ ድማ ንኖህ “ናይ ኵሉ ስጋ ዝለበሰ ፍፃሜ ኣብ ቅድመይ በፂሑ ኣሎ፤ ብሰንኮም ምድሪ ዓመፃ መሊኣ እያ እሞ፥ እንሆ ኣነ ንኣኣቶም ምስ ምድሪ ኸጥፍኦም እየ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣምላኽ ከኣ ንኖህ በሎ፡ ብሰሮም ምድሪ ዓመጻ መሊኣ ኢያ እሞ፡ መወዳእታ ኹሉ ስጋ ኣብ ቅድመይ በጽሔ። እንሆ ድማ፡ ኣነ ምስታ ምድሪ ኸጥፍኦም ኢየ።