Genesis 6:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ደቂ ኣምላኽ ንኣዋልድ ሰብ ጽቡቓት ኰይነን ርእዮም። ካብ ኵሎም እቶም ዝሓረይዎም ድማ ኣንስቲ ወሰዱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የእግዚአብሔር ልጆችም የሰውን ሴቶች ልጆች መልካሞች እንደሆኑ አዩ፤ ከመረጡአቸውም ሁሉ ሚስቶችን ለራሳቸው ወሰዱ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የእግዚአብሔር ልጆችም የሰውን ሴቶች ልጆች መልካሞች እንደ ሆኑ አዩ፤ ከመረጡአቸውም ሁሉ ሚስቶችን ለራሳቸው ወሰዱ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የእግዚአብሔር ልጆችም የሰውን ሴቶች ልጆች መልካሞች እንደ ሆኑ አዩ፥ ከመረጡአቸውም ሁሉ ሚስቶችን ለራሳቸው ወሰዱ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ሳሉዋ መታቱዋ” ጌተትያዋንቱ ሀ አሳ ማጫ ናናይ ማላ ሎአ ግድያዋ በኤድኖ፤ ያቲደ ኡንቱንቱፐ ባረንቶ ዶሬዳዋንታ አኬድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Saluwaa Med'etatuwaa» geetettiyaawanttu ha asaa mac'c'a naanay malaa lo"a gidiyaawaa be'eeddino; yaatiide unttunttuppe barenttoo dooreeddawantta akkeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Xoossa nayta» geetettiza medheteththati asa macca nayti medho lo7o gididayssa be7idi isttafe ba dooridayta machcho ekkida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ጾሳ ናይታ» ጌቴቲዛ ሜቴቲ ኣሳ ማጫ ናይቲ ሜ ሎኦ ጊዲዳይሳ ቤኢዲ ኢስታፌ ባ ዶሪዳይታ ማቾ ኤኪዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ፆሳ ናይታ” ጌተትያ መተት ሄ ማጫ ናይት ማላ ሎኦ ግደይሳ በእድ ኤንታፈ ባንታዉ ዶርዳይሳታ ማችዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Xoossaa nayta” geetetiya medhetethati he macca nayti mala lo77o gideysa be7idi entafe bantaw dooridaysata machidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የእግዚአብሔር (ኤሎሂም) ወንዶች ልጆች የሰዎችን ሴቶች ልጆች ውብ ሆነው አዩአቸው፤ ከመካከላቸውም የመረጧቸውን አገቡ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በዚያን ጊዜ የእግዚአብሔር ልጆች የእነዚህን የሰውን ሴቶች ልጆች ውበት ተመለከቱ፤ ከመካከላቸውም የሚወዱአቸውን እየመረጡ ወሰዱ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም ደቂ እግዚኣብሄር ድማ ነተን ኣጓላት ደቂ ሰብ፥ መልክዐኛታት ምዃነን ምስ ረአዩ፥ ካብኣተን ዘዝመረፅወን ኣንስቲ ወሰዱ።
Amharic Tigrinya 2011
እቶም ደቂ ኣምላኽ ድማ ነተን ኣዋልድ ሰብ መልክዓኛታት ከም ዝኾና ምስ ረኣዩ፡ ካባታተን ዘዝሓረይወን ኣንስቲ ወሰዱ።