Genesis 7:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ማይ ኣይሂ ኣብ ልዕሊ ምድሪ ኣብ ዝነበረሉ እዋን ድማ ወዲ ሽዱሽተ ሚእቲ ዓመት ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ኖኅም የጥፋት ውኃ በምድር ላይ በሆነ ጊዜ የስድስት መቶ ዓመት ዕድሜ ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ኖኅም የጥፋት ውኃ በምድር ላይ በሆነ ጊዜ የስድስት መቶ ዓመት ዕድሜ ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የጥፋት ውኃ በምድር ላይ በመጣ ጊዜ የኖኅ ዕድሜ ስድስት መቶ ዓመት ነበረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ባሻ ሃይ ሀ ሳኣ ቦላ ዬዳ ዎደ፥ ኖሄ ላይይ ኡሱፑን ጼታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Bashshaa haatsay ha sa'aa bolla yeedda wode, Nohe laytsay usuppun s'eeta.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Dhaysa haaththi biitta bolla yiza wode Nohes layththay usuppun xeeta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ይሳ ሃ ቢታ ቦላ ዪዛ ዎዴ ኖሄስ ላይይ ኡሱፑን ጼታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ዮ ሃይ ሀ ሳኣ ቦላ ይዳ ዎደ ኖሄስ ላይ ኡሱፑን ፄታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Dhayo haathay ha sa7aa bolla yida wode Nohes laythi usupun xeeta.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የጥፋት ውሃ በምድር ላይ በወረደ ጊዜ ኖኅ የ600 ዓመት ሰው ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የጥፋት ውሃ በምድር ላይ በመጣ ጊዜ የኖኅ ዕድሜ 600 ዓመት ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቲ ማይ ጥፍኣት ኣብ ምድሪ ኽመፅእ እንተሎ፥ ኖህ ዕድሚኡ ሽዱሽተ ሚእቲ ዓመት ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011
ኖህ ድማ፡ እቲ ማይ ኣይሂ ኣብ ምድሪ ኪኸውን ከሎ፡ ወዲ ሽዱሽተ ሚእቲ ዓመት ኮይኑ ነበረ።