Genesis 9:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣምላኽ ከምዚ በለ፦ እዚ ምልክት እቲ ኣብ መንጎይን ኣብ መንጎኻን ኣብ መንጎኹምን ምሳኻትኩም ዘለዉ ኵሎም ህያዋን ፍጡራትን ንዘለኣለም ወለዶ ዝኣተኽዎ ኪዳን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አም​ላ​ክም ለኖኅ አለው፥ “በእ​ኔና በእ​ና​ንተ መካ​ከል፥ ከእ​ና​ን​ተም ጋር ባለው በሕ​ያው ነፍስ ሁሉ መካ​ከል፥ ለዘ​ለ​ዓ​ለም ትው​ልድ የማ​ደ​ር​ገው የቃል ኪዳኔ ምል​ክት ይህ ነው፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም አለ። በእኔና በእናንተ መካከል፥ ከእናንተም ጋር ባለው በሕያው ነፍስ ሁሉ መካከል፥ ለዘላለም የማደርገው የቃል ኪዳን ምልክት ይህ ነው፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እንዲህም ሲል እግዚአብሔር ተናገረ፦ “በእኔና በእናንተ፥ ከእናንተም ጋር ባለው በሕያው ፍጥረት ሁሉ መካከል፥ ለዘለዓለም የማደርገው፥ የቃል ኪዳን ምልክት ይህ ነው፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቃይካ ጾሳይ፥ “ታን ታፐነ ህንተፐ፥ ህንተናና ደእያ ፓጻ መታቱዋ ኡባፐ ግዱዋን ያና የለታ ኡባና ጫቀትያ ጫቁዋ ማላታይ ሀዋ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'aykka S'oossay, «Taani taappenne hintteppe, hinttenana de'iyaa pas'a med'etatuwaa ubbaappe gidduwaan yaana yeletaa ubbaanna c'aak'k'etiyaa c'aak'uwaa malaatay hawaa;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Qasseka Xoossi, «Tani taappenne inttefe, inttenara diza paxa medheteththatas ubbaafe giddon yaana yeleta ubbaara caaqettiza caaqozas malatay hayssa;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቃሴካ ጾሲ፥ «ታኒ ታፔኔ ኢንቴፌ፥ ኢንቴናራ ዲዛ ፓጻ ሜቴታስ ኡባፌ ጊዶን ያና ዬሌታ ኡባራ ጫቄቲዛ ጫቆዛስ ማላታይ ሃይሳ፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ቃስካ ፆሳይ፥ “ታኒ ታፐነ ህንተፈ፥ ደኦይ ደእያ መተ ኡባፈ ግዶን ጫቅያ ጫቁዋ ማላይ ሀይሳ፤
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Qassika Xoossay, “Taani taapenne hintefe, de7oy de7iya medhetetha ubbaafe giddon caaqiya caaquwa mallay haysa;
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔርም (ኤሎሂም) እንዲህ አለ፤ “በእኔና በእናንተ መካከል፣ ከእናንተም ጋር ካሉ ሕያዋን ፍጡራን ሁሉ ጋር ከሚመጣውም ትውልድ ሁሉ ጋር፣ የማደርገው የኪዳኑ ምልክት ይህ ነው፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔርም እንዲህ አለ፦ “ከእናንተና ከሕያዋን ፍጥረቶች ሁሉ ጋር ለምገባው ለዚህ ለዘለዓለማዊ ቃል ኪዳን ምልክት ይሆን ዘንድ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ከዓ በለ፦ “ነቲ ኣብ መንጎይን ኣብ መንጎኻትኩምን ኣብ መንጎ እቲ ምሳኻትኩም ዘሎ ህይወት ዘለዎ ፍጡርን፥ ንዘለኣለም ዝኣትዎ ኺዳን፥ ምልክቱ እዙይ እዩ፤
Amharic Tigrinya 2011
ኣምላኽ ከኣ በለ፡ ነቲ ኣብ መንጎይን ኣብ መንጎኹምን ኣብ መንጎ እቲ ምሳኻትኩም ዘሎ ኹሉ ህያው ነፍስን ንዘለኣለም ዝገብሮ ኺዳን፡ ምልክቱ እዚ ኢዩ።

Recommended Reading