Genesis 9:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብሓቂ ድማ፡ ደም ህይወትካ ክሓትት እየ። ካብ ኢድ እንስሳ ዘበለ ኽልምኖ እየ፡ ካብ ኢድ ሰብውን፤ ካብ ኢድ ሓው ነፍሲ ወከፍ ሰብ ህይወት ሰብ ክሓትት እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ነፍሳችሁ ያለችበትን ደማችሁን ከአራዊት ሁሉ እጅ እሻዋለሁ፤ ከሰውም እጅ፥ ከሰው ወንድም እጅ፥ የሰውን ነፍስ እሻለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ነፍሳችሁ ያለችበትን ደማችሁን በእርግጥ እሻዋለሁ፤ ከአራዊት ሁሉ እጅ እሻዋለሁ፤ ከሰውም እጅ፥ ከሰው ወንድም እጅ፥ የሰውን ነፍስ እሻለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ነፍሳችሁ ያለችበትን ደማችሁን በእርግጥ እሻዋለሁ፥ ከአራዊት እና ከሰውም ሁሉ እጅ እሻዋለሁ፥ ከሰው ወንድም እጅ፥ የሰውን ነፍስ እሻለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ታን ህንተንቱ ሸምፑዋና ደእያ ህንተንቱ ሱ ዶኣ ኡባፐ ቱሙ አቻና፤ ቃይ አሳ ኡባፐ፥ አ ማላ አሳ ሱ አቻና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Taani hinttenttu shemppuwaanna de'iyaa hinttenttu suutsaa do'aa ubbaappe tumu achchana; k'ay asaa ubbaappe, Aa mala asaa suutsaa achchana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Tani intte shemppoy izan diza intte suuth meheppenne do7a ubbaafe tumu ta oychchana; qasse asa ubbaafekka iza mala asa suuth oychchana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታኒ ኢንቴ ሼምፖይ ኢዛን ዲዛ ኢንቴ ሱ ሜሄፔኔ ዶኣ ኡባፌ ቱሙ ታ ኦይቻና፤ ቃሴ ኣሳ ኡባፌካ ኢዛ ማላ ኣሳ ሱ ኦይቻና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኦንካ ሸምፖ ዎዳይ ፕርደታና። ቃስ አሳ ሱ ጉስያ ዶአካ ሀይቆን ፕርዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Oonika shempo wodhiday pirdetana. Qassi asa suuthi gussiya do7aka hayqon pirdana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሰውን የገደለ ሁሉ ስለ ሟቹ ደም ተጠያቂ ነው፤ የሟቹን ሰው ደም ከገዳዩ፣ ከእንስሳም ይሁን ከሰው እሻለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ነፍሳችሁ ያለችበትን ደማችሁን በእርግጥ በተጠያቂነት ላይ እሻዋለሁ፤ ከእንስሶች ሁሉና ከሰውም ላይ እሻዋለሁ፤ ከሰው ሁሉ የሰውን ሕይወት እሻዋለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ነቲ ህይወት ዘለዎ ደምኩም ዘፍሰሰ ኣነ ሕነ ኽፈድዮ እየ። ካብ ኢድ ኵሉ ኣራዊትውን ሕነ ኽፈድዮ እየ። ንነፍሲ ሰብ ድማ ኻብ ኢድ ሰብ፥ ካብ ኢድ ሓዉ ሕነ ኽፈድዮ እየ።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ነፍስኹም ዘልዎ ደምኩምሲ ኣነ ኽደልዮ እየ። ካብ ኢድ ኩሉ ኣራዊት ክደልዮ እየ። ነፍሲ ሰብ ድማ ካብ ኢድ ሰብ፡ ካብ ኢድ ሓው፡ ክደልያ እየ።