Habakkuk 1:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ሓሳቡ ኺልወጥ እዩ፣ ሓይሉ ንኣምላኹ ብምሃብ ድማ ኪሓልፍን ኪቕየምን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የዚያን ጊዜም እንደ ነፋስ አልፎ ይሄዳል፥ ይበድልማል፣ ኃይሉንም አምላክ ያደርገዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የዚያን ጊዜም እንደ ነፋስ አልፎ ይሄዳል፥ ይበድልማል፤ ኃይሉንም አምላክ ያደርገዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የዚያን ጊዜም እንደ ነፋስ ጠራርገው ይሄዳሉ፤ ኃይላቸውን አምላካቸው ያደረጉ በደለኞች ናቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋፐ ጉይያን፥ ኡንቱንቱ ጫርኩዋዳን አና። ሄ ናቂያዋንቶ ኡንቱንቱ ዎልቃይ ኡንቱንቱ ጾሳ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaappe guyyiyaan, unttunttu c'arkkuwaadan aad'ana. He naak'k'iyaawanttoo unttunttu wolk'k'ay unttunttu s'oossaa» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye gote carko mala pitti ekki bees; heyti ba wolqqa baas xoossa kessida nagaranchchata» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ጉዬ ጎቴ ጫርኮ ማላ ፒቲ ኤኪ ቤስ፤ ሄይቲ ባ ዎልቃ ባስ ጾሳ ኬሲዳ ናጋራንቻታ» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳፈ ጉየ፥ ኤንቲ ኡባ ጫርኮ መላ ፕትድ ኤፋና። ሄ ጌላታስ ኤንታ ዎልቃይ ኤንታ ፆሳ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye, enti ubbaa carko mela pitidi efana. He geellatas enta wolqay enta xoossaa” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚያም በኋላ እንደ ነፋስ ዐልፎ ይሄዳል፤ ጕልበታቸውን አምላካቸው ያደረጉ በደለኞች ናቸው።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚህ በኋላ እንደ ነፋስ ጠራርገው ይሄዳሉ፤ እነዚህ ጒልበታቸውን እንደ አምላካቸው የሚቈጥሩ ሰዎች በደለኞች ናቸው።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሽዑ ኸም ንፋስ ሓሊፉ ይኸይድ፤ ይብድልውን፤ ንሓይሉውን ከም ኣምላኽ ይገብሮ።”
Amharic Tigrinya 2011
ሽዑ ኸም ንፋስ ይሐልፍ፡ ንኽንየው ይሐልፍ፡ በዳሊ ኸአ ይኸውን፡ ሓይሉ ድማ ኣምላኽ እዩ።