Habakkuk 1:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንሰባትከ ከም ዓሳ ባሕሪ፡ ከምቶም ኣብ ልዕሊኦም ገዛኢ ዘይብሎም ለማማት ግበርዎም፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሰዎችንም እንደ ባሕር ዓሣዎች፥ አለቃም እንደሌላቸው ተንቀሳቃሾች ለምን ታደርጋቸዋለህ?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሰዎችንም እንደ ባሕር ዓሣዎች፥ አለቃም እንደሌላቸው ተንቀሳቃሾች ለምን ታደርጋቸዋለህ?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሰዎችን እንደ ባሕር ዓሣዎች፥ ገዢ እንደሌላቸው የሚሳቡ ፍጥረቶች አደረግሃቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኔን አሳ አባ ሞለቱዋዳን፥ ካለያዌ ኡንቱንቶ ባይና ትራን ጎሸትያ መታቱዋዳን ኦዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Neeni asaa abbaa moletuwaadan, kaaletsiyaawe unttunttoo bayinna tiraan gooshettiyaa med'etatuwaadan ootsaadda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Neni asaa abba giddon diza mole malanne GODAY isttas baynda abba giddon diza medheteththa mala ooththadasa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኔኒ ኣሳ ኣባ ጊዶን ዲዛ ሞሌ ማላኔ ጎዳይ ኢስታስ ባይንዳ ኣባ ጊዶን ዲዛ ሜቴ ማላ ኦዳሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኔኒ አሰ አባ ሞሎዳነ ካለይ ባይና ኡሎራ ጎሸትያ መተታ መዳሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Neeni ase abba molodanne kaalethey bayna ulora gooshetiya medhetethata medhadasa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አንተ ሰዎችን በባሕር ውስጥ እንዳለ ዓሣ፣ ገዥ እንደሌላቸውም የባሕር ፍጥረታት አደረግህ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሰዎችን እንደ ባሕር ዓሣዎችና መሪ እንደሌላቸው በደረታቸው እየተሳቡ እንደሚሄዱ ፍጥረቶች የምታደርጋቸው ለምንድን ነው?
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ስለ ምንታይከ ንሰባት፥ ከምቶም ዓሳ ባሕርን፥ ከምቶም ገዛኢ ዘይብሎም ለመምታን እትገብሮም?
Amharic Tigrinya 2011
ከመይሲ ንሰባት ከምቶም ዓሳ ባሕርን ከምቶም ገዛኢ ዜብሎም ለመታን እትገብሮም፡