Habakkuk 1:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ስለዚ እቲ ሕጊ ልሕሉሕ እዩ፡ ፍርዲውን ፈጺሙ ኣይጠፍእን እዩ። እኩያት ንጻድቃን ይኸብብዎም እዮም እሞ፤ ስለዚ ግጉይ ምምዝዛን ይቕጽል።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ስለዚህ ሕግ ላልቶአል፥ ፍርድም ድል ነሥቶ አይወጣም፣ ኃጢአተኛ ጻድቅን ይከብባልና፣ ስለዚህ ፍርድ ጠማማ ሆኖ ይወጣል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ስለዚህ ሕግ ላልቶአል፥ ፍርድም ድል ነሥቶ አይወጣም፤ ኃጢአተኛ ጻድቅን ይከብባልና፤ ስለዚህ ፍርድ ጠማማ ሆኖ ይወጣል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ስለዚህ ሕግ ላልቶአል፥ ፍትሕ ድል ነሥቶ አይወጣም፤ ኃጢአተኛ ጻድቅን ይከብባልና፤ ስለዚህ ፍርድ ጠማማ ሆኖ ይወጣል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋ ድራዉ፥ ህጊ ለፔዳ፤ ቱሙ ከስ ኤረና። ቃይ ናጋራንቻቱ ጽሎ አሳቱዋ ዶድ ኦይቄዳ ድራዉ፥ ፕርዳይ ጌላቴ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaa diraw, higgii leppeedda; tumuu kesi erenna. K'ay nagaranchchatuu s'illo asatuwaa dooddi oyk'k'eedda diraw, pirdday geellattee» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gishshas wogay leppides; tuma pirday deenna; tuma pirday geellattana mala iitati xillota un7eththeettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳ ጊሻስ ዎጋይ ሌፒዴስ፤ ቱማ ፒርዳይ ዴና፤ ቱማ ፒርዳይ ጌላታና ማላ ኢታቲ ጺሎታ ኡንኤቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳ ግሾ፥ ህገይ ዶልእስ፤ ሱረ ፕርድ ካንና። ናጋራንቾት ፅሎ አሳታ ተቅድ ኦይክዳ ግሾ፥ ፕርድ ጌላትስ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gisho, higgey dol7is; suure pirdi kanthenna. Nagaranchoti xillo asata teqidi oykida gisho, pirdi geellatis” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ስለዚህ ሕግ ላልቷል፤ ፍትሕ ድል አይነሣም፤ ፍትሕ ይጣመም ዘንድ፣ ክፉዎች ጻድቃንን ይከብባሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በዚህ መሠረት ሕግ ላልቶአል፤ ፍትሕም ተዛብቶአል፤ ክፉዎች በደጋግ ሰዎች ላይ ከበባ አድርገዋል፤ ስለዚህ ፍርድ ተጣሟል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ስለዙይ ሕጊ ላሕለሐ፤ ፍትሒውን ኣሰኒፉ ኣይወፀን። ሓጢኣተኛ ነቲ ፃድቕ ከቢብዎ እዩ እሞ፥ ፍርዲ ቀይኒኑ ይወፅእ ኣሎ።
Amharic Tigrinya 2011
ስለዚ ሕጊ ደኸመ፡ ፍትሒውን ከቶ ኣይወጸን። እቲ ረሲእ ነቲ ጻድቕ ኪበብዎ እዩ እሞ፡ ስለዚ ፍርዲ ቐኒኑ ይወጽእ አሎ።