Habakkuk 1:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣፍራሶም ድማ ካብ ነብሪ ይቕልጥፉ፡ ካብ ኣዛብእ ለይቲ ድማ ይጭርሑ። ከም ብታህዋኽ ዚበልዕ ንስሪ ኪነፍሩ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ፈረሶቻቸውም ከነብር ይልቅ ፈጣኖች ናቸው፥ ከማታም ተኵላ ይልቅ ጨካኞች ናቸው፣ ፈረሰኞቻቸውም ይንሳፈፋሉ፥ ከሩቅም ይመጣሉ፥ ለመብልም እንደሚቸኵል ንስር ይበርራሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ፈረሶቻቸውም ከነብር ይልቅ ፈጣኖች ናቸው፥ ከማታም ተኵላ ይልቅ ጨካኞች ናቸው፤ ፈረሰኞቻቸውም ይንሳፈፋሉ፥ ከሩቅም ይመጣሉ፥ ለመብልም እንደሚቸኵል ንስር ይበርራሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ፈረሶቻቸው ከነብር ይልቅ ፈጣኖች ናቸው፥ ከማታም ተኩላ ይልቅ አስፈሪዎች ናቸው፤ ፈረሰኞቻቸውም ይንሳፈፋሉ፥ ፈረሰኞቻቸው ከሩቅ ይመጣሉ፥ ለመንጠቅ እንደሚቸኩል ንስር ይበርራሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡንቱንቱ ፓራቱ ማሄቱዋፐካ አዳ ድርቢያነ ኦማርሳ ኦኮራቱዋፐካ አዳ ኢታ። ኡንቱንቱ ፓራ አሳቱ ፕሪጺደ፥ ሃኮ ሳፐ ዪኖ፤ ኡንቱንቱ አርጋንይ አየንቶ ኦይቃናዉ ፓልያዋዳን ፓሊኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Unttunttu paratuu maahetuwaappekka aad'd'eedda dirbbiyaanne omarssa okoratuwaappekka aad'd'eedda iita. Unttunttu paraa asatuu piriis'iidde, haako saappe yiino; unttunttu arggantsay ayentto oyk'k'anaw paalliyaawaadan paalliino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Istta paray maaheppeka pilata; omarsa kana suytetappeka menxe iita; istta toga asaykka too pilatanne haahoppe yizayta. Baqqi ekkidi eleliza golle kafo mala piradhdheettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስታ ፓራይ ማሄፔካ ፒላታ፤ ኦማርሳ ካና ሱይቴታፔካ ሜንጼ ኢታ፤ ኢስታ ቶጋ ኣሳይካ ቶ ፒላታኔ ሃሆፔ ዪዛይታ። ባቂ ኤኪዲ ኤሌሊዛ ጎሌ ካፎ ማላ ፒራቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤንታ ፓራት ማሄፐ አድ ኤለሶሶና፤ ኮሻትዳ ኦማርሳ ሱመፐ አድ ዎዛና ምኖ። ኤንታ ፓራ አሳት ሃሆፐ ዮሶና፤ ኤንቲ አርጋን እስባ ኦይካናዉ ዎያዳ ፓሎሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Enta parati maahepe aadhidi ellesoosona; koshatida omarsa suudhumepe aadhidi wozana mino. Enta para asati haahope yoosona; enti arganthi issiba oykanaw wodhiyada paalloosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ፈረሶቻቸው ከነብር ይልቅ ፈጣኖች፣ ከማታም ተኵላ ይልቅ ጨካኞች ናቸው። ፈረሰኞቻቸው በፍጥነት ይጋልባሉ፤ ከሩቅ ስፍራም ይመጣሉ። ነጥቆ ለመብላት እንደሚቸኵል አሞራ ይበርራሉ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“ፈረሶቻቸው ከነብር ይበልጥ ፈጣኖች፥ ከማታ ተኲላ ይልቅ አስፈሪዎች ናቸው፤ ፈረሰኞቻቸውም እየጋለቡ ከሩቅ ይመጣሉ፤ ነጥቀው ለመብላትም እንደ ንስር ይበራሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“ኣፍራሶም ካብ ነብሪ ይቕልጥፉ፤ ካብ ተዅላ ምሸትውን ይጭክኑ። ፈረሰኛታቶም ቀልጢፎም ይጋልቡ፤ ካብ ርሑቕ ስፍራውን ይመፁ። ከምቲ ነጢቁ ንምብላዕ ዝሃፅፅ ንስሪ ይነፍሩ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣፍራሶምኳ ነብሪ ይቕልጥፉ፡ ካብ ቶኹላ ምሸት ይፈጥኑ፡ ፈረሰኛታቶም ይዝርግሑ፡ ፈረሰኛታቶም ካብ ርሑቕ ይመጹ።