Habakkuk 1:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኵላቶም ብዓመጽ ኪመጹ እዮም። ገጾም ከም ንፋስ ምብራቕ ክመጥጥ እዩ፣ ነቲ ስደት ድማ ከም ሑጻ ክእክብዎ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሁሉም ለግፍ ሥራ ይመጣሉ፥ ፊታቸውንም እንደ ምሥራቅ ነፋስ ያቀናሉ፣ ምርኮኞችንም እንደ አሸዋ ይሰበስባሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሁሉም ለግፍ ሥራ ይመጣሉ፥ ፊታቸውንም እንደ ምሥራቅ ነፋስ ያቀናሉ፤ ምርኮኞችንም እንደ አሸዋ ይሰበስባሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሁሉም ለዓመፅ ይመጣሉ፥ ፊታቸውን ወደ ምሥራቅ ያቀናሉ፤ ምርኮኞችን እንደ አሸዋ ይሰበስባሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡንቱንቱ ኦላንቻቱ ኡባይ ማካላባ ኦናዉ ባዞ ጫርኩዋዳን ጫርኪደ ዪኖ። አሳ ኦሞዲደ፥ ሻፍያዳን ሺሺኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Unttunttu olanchchatuu ubbay makkalaabaa ootsanaw bazzo c'arkkuwaadan c'arkkiide yiino. Asaa omoodiide, shafiyaadan shiishshiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Wurikka genes gixxi kezida; istta ola asay bazzo biitta carko mala gede sinththe hordofees. Di7ettidayta ace mala shiishshees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዉሪካ ጌኔስ ጊጺ ኬዚዳ፤ ኢስታ ኦላ ኣሳይ ባዞ ቢታ ጫርኮ ማላ ጌዴ ሲን ሆርዶፌስ። ዲኤቲዳይታ ኣጬ ማላ ሺሼስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤንታ ኦላንቾት ኡባይ ኢታ ኦሶ ኦናዉ ባዞ ጫርኮዳ ጫርክሸ ዮሶና። አሳ ድእድ ሻፈዳ ሺሾሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Enta olanchoti ubbay iita ooso oothanaw bazzo carkoda carkishe yoosona. Asa di77idi shafeda shiishosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሁሉም ለዐመፅ ታጥቀው ይመጣሉ። ሰራዊታቸው እንደ ምድረ በዳ ነፋስ ወደ ፊት ይገሠግሣል፤ ምርኮኞችንም እንደ አሸዋ ይሰበስባል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“ሠራዊታቸው ሁሉ የዐመፅ ሥራ ለመፈጸም ይገሠግሣሉ፤ ፊታቸው ከወደ ምሥራቅ እንደሚመጣ ነፋስ ያቃጥላል፤ ምርኮኞችንም እንደ አሸዋ ይሰበስባሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“ኵላቶም ክዕምፁ ይመፁ፤ ገፆምውን ከም ንፋስ ምብራቕ የቕንዑ። ምሩኻት ከዓ ኸም ሑፃ ይእክቡ።
Amharic Tigrinya 2011
ኩላቶም ኪዕምጹ ይመጹ፡ ትምኒት ገጾም ናብ ቅድሚኦም እዩ፡ ከም ሑጻ ዝምብዝሖም ይማርኹ።