Habakkuk 2:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቲ ንቑጥቋጥ፡ ንቕሑ! ናብቲ ዓባስ እምኒ፡ ተንስእ፡ ክመሃር እዩ! እንሆ፡ ብወርቅን ብሩርን ተለቢጡ ኣሎ፡ ትንፋስውን የልቦን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እንጨቱን፦ ንቃ፥ ዲዳውንም ድንጋይ፦ ተነሣ ለሚለው ወዮለት! በውኑ ይህ ያስተምራልን? እነሆ፥ በወርቅና በብር ተለብጦአል፥ ምንም እስትንፋስ የለበትም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እንጨቱን። ንቃ፥ ዲዳውንም ድንጋይ። ተነሣ ለሚለው ወዮለት! በውኑ ይህ ያስተምራልን? እነሆ፥ በወርቅና በብር ተለብጦአል፥ ምንም እስትንፋስ የለበትም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እንጨቱን “ንቃ” ዝም ያለውንም ድንጋይ “ተነሣ” ለሚለው ወዮለት! ይህ ያስተምራልን? እነሆ፥ በወርቅና በብር ተለብጦአል፥ በውስጡም ምንም እስትንፋስ የለበትም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ምፐ ማሰቴዳዋ ‘ቤጎታ!’ ግያዎ፥ ቃይ ሹቻፐ ማሰቴዳ ዱድያ፥ ‘ደንዳ ኤቃ!’ ግያዎ፥ ነዉ አየ አና! እ ዎን ነዉ አየንቶ ቆንጭሳናዉ ዳንዳዪ? በአ፥ እ ዎርቃንነ ብራን ሼሼዳዋ፤ አዉ ሸምፑ ባዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Mitsaappe masetteeddawaa ‹Beegotta!› giyaawoo, k'ay shuchchaappe masetteedda duudiyaa, ‹Dendda ek'k'a!› giyaawoo, new aayye ana! I won new ayentto k'onc'c'issanaw danddayii? Be'a, I work'k'aaninne biran sheeshsheeddawaa; aw shemppuu baawa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Miththaa, ‹Ne beegga!› Shemppoy baynda shuchchaaka, ‹Ne denda!› gizaades aayye ana! Tumukka izi tamaarsana dandayzee? Hekko izi bollara worqqaninne biran tiyettides; izas shemppoyka deenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሚ፥ ‹ኔ ቤጋ!› ሼምፖይ ባይንዳ ሹቻካ፥ ‹ኔ ዴንዳ!› ጊዛዴስ ኣዬ ኣና! ቱሙካ ኢዚ ታማርሳና ዳንዳይዜ? ሄኮ ኢዚ ቦላራ ዎርቃኒኔ ቢራን ቲዬቲዴስ፤ ኢዛስ ሼምፖይካ ዴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ምፈ ጊግዳይሳ ‘ባርካ’ ገይሶ፥ ቃስ ሸምፖይ ባይና ሹቻ ‘ደንዳ’ ገይሶ ነና አየ! እ ዎና ነዉ አይ ቆንጭሳናዉ ዳንዳኢ? ሄኮ፥ ዎርቃንነ ብራን ሜሸትስ፤ እያዉ ሸምፖይ ባዋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Mithafe giigidaysa ‘Barka’ geyso, qassi shempoy bayna shuchaa ‘Denda’ geyso nena ayye! I wona new ay qoncisanaw danda7ii? Heko, worqaninne biran meeshetis; iyaw shempoy baawa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ዕንጨቱን፣ ‘ንቃ!’ ሕይወት የሌለውንም ድንጋይ፣ ‘ተነሣ!’ ለሚል ወዮለት፤ በውኑ ማስተማር ይችላልን? እነሆ፤ በወርቅና በብር ተለብጧል፤ እስትንፋስም የለውም።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከእንጨት ተጠርቦ የተሠራውን ነገር “ንቃ!” ከድንጋይ ተቀርጾ የተሠራውንም ነገር “ተነሥ!” ለምትል ለአንተ ወዮልህ! ለመሆኑ ጣዖት አንዳች ምሥጢር ሊገልጥልህ ይችላልን? እነሆ ጣዖት በብርና በወርቅ ተለብጦ የተሠራ ነው፤ የሕይወት እስትንፋስ ግን ፈጽሞ የለውም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቲ ንዕንፀይቲ “ንቓሕ” ንበሃም እምኒ ኸዓ “ተስእ” ዝብሎ ወይለኡ! ብሓቂዶ እዙይ ይምህር እዩ? እንሆ ብወርቅን ብብሩርን ተለቢጡ እዩ፤ ምንም እስትንፋስ የብሉን።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ንዕጨይቲ፡ ንቓሕ፡ ንዓባስ እምኒ ኸአ፡ ተንስእ፡ ዚብል ወይለኡ። ንሱዶ ይምህር እዩ፡ እንሆ፡ ንሱ ብወርቅን ብሩርን ልቡጥ እዩ፡ ኣብ ውሽጡ ኸአ ገለ እስትንፋስ የብሉን።