Habakkuk 2:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እወ፡ ብወይኒ ስለ ዝጠሓሰ፡ ትዕቢተኛ ሰብ እዩ፡ ኣብ ገዛውን ዘይጸንሕ፡ ድሌቱ ከም ሲኦል ይበዝሕ፡ ከም ሞት ድማ ይዓቢ፡ ክጸግብ ድማ ኣይክእልን እዩ፡ ግናኸ ኲሎም ኣህዛብ ናብኡ ተኣኪቦም ንዅሎም ኣህዛብ ኣኪቦም ንዕኡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እርሱ አታላይና ኵሩ ሰው ነው፣ በስፍራው ዐርፎ አይቀመጥም፣ ስስቱን እንደ ሲኦል ያሰፋል፥ እርሱም እንደ ሞት አይጠግብም፣ አሕዛብንም ሁሉ ወደ እርሱ ይሰበስባል፥ ወገኖቹንም ሁሉ ወደ እርሱ ያከማቻል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እርሱ አታላይና ኵሩ ሰው ነው፤ በስፍራው ዐርፎ አይቀመጥም፤ ስስቱን እንደ ሲኦል ያሰፋል፥ እርሱም እንደ ሞት አይጠግብም፤ አሕዛብንም ሁሉ ወደ እርሱ ይሰበስባል፥ ወገኖቹንም ሁሉ ወደ እርሱ ያከማቻል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በእርግጥ ወይን አታላይ ነው፤ ትዕቢተኛ ሰው በስፍራው አርፎ አይቀመጥም፤ ስስቱን እንደ ሲኦል ያሰፋል፥ እርሱም እንደ ሞት አይጠግብም፤ አሕዛብንም ሁሉ ወደ እርሱ ይሰበስባል፥ ወገኖቹንም ሁሉ ወደ እርሱ ያከማቻል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ዱረተይ አሳ ጭሜ፤ ኦቶራንቻ አሳዉ ሸምፖ ባዋ። እ ዱፉዋዳን ዮራ ግድያ ድራዉነ ሀይቁዋዳን ካል ኤረና አሳ ግድያ ድራዉ፥ ካዉተቱዋ ኡባ ባረዉ ሺሼ፤ አሳ ኡባካ ባረዉ ኦሞዴ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Duretetsay asaa c'immee; otoranchcha asaw shemppo baawa. I duufuwaadan yora gidiyaa dirawunne hayk'k'uwaadan kalli erenna asaa gidiyaa diraw, kawutetsatuwaa ubbaa barew shiishshee; asaa ubbaakka barew omoodee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Dureteththi as baleththees; otoranchchas mulekka shemppoy deenna; izi duufo mala yora; wodhiza hayqo malakka kalo erenna; dere ubbaa shiishsheessinne di7i ekki bees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዱሬቴ ኣስ ባሌስ፤ ኦቶራንቻስ ሙሌካ ሼምፖይ ዴና፤ ኢዚ ዱፎ ማላ ዮራ፤ ዎዛ ሃይቆ ማላካ ካሎ ኤሬና፤ ዴሬ ኡባ ሺሼሲኔ ዲኢ ኤኪ ቤስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ዱረተ አሰ ጭሜስ፤ ጬቀትያ ኡራስ ሸምፖይ ባዋ። እ ዱፎዳ ያራምባ ግድያ ግሾነ ሀይቆዳ ካል ኤሮና ግሾ፥ ካዎተታ ኡባ ባዉ ሺሼስ፤ አሳ ኡባ ባዉ ድኤስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Duretethi ase cimmees; ceeqetiya uraas shempoy baawa. I duufoda yaramba gidiya gishonne hayqoda kalli eronna gisho, kawotethata ubbaa baw shiishees; asa ubbaa baw di77ees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በርግጥ የወይን ጠጅ አታልሎታል፤ ትዕቢተኛ ነው፤ ከቶ አያርፍም፤ እንደ ሲኦል ስስታም ነው፣ እንደ ሞት ከቶ አይጠግብም፤ ሕዝቦችን ለራሱ ይሰበስባል፤ ሰዎችንም ሁሉ ማርኮ ይወስዳል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በእርግጥ ሀብት ሰውን ያታልላል፤ ትምክሕተኛ ሰው ዕረፍት የለውም፤ እንደ መቃብር ስስታም እንደ ሞትም በቃኝ የማይል ስለ ሆነ መንግሥታትን ሁሉ ለራሱ ይወራል፤ ሕዝቦችንም ይማርካል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንሱ መታለልን ኵሩዕን ሰብ እዩ፤ ኣብ ስፍራኡውን ኣይቕመጥን፤ ስስዐኡ ኸም ሲኦል የግፍሕ፤ ከም ሞትውን ኣይፀግብን። ንዅላቶም ኣህዛብ ናብ ባዕሉ ይእክቦም፤ ንዅሎም ህዝብታትውን ናብ ባዕሉ ይእክቦም።
Amharic Tigrinya 2011
ወይኒ ኸአ መጋገዩ እዩ፡ እቲ ዕቡይ ሰብ ኣብ ስፍራኡ ኣይሀድእን፡ ነፍሱ ኸም ሲኦል የግፍሕ፡ ከም ሞት እዩ እሞ ኣይጸግብን፡ ንኹላቶም ኣህዛብ ናብኡ ይእክቦም፡ ንኹላቶም ህዝብታት ከአ ናብኡ ይኣኻክቦም።