Habakkuk 2:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኵሎምዶ ኣብ ልዕሊኡ ምሳሌን ላግጺ ምስላን ከየልዕሉሉ እዮም፦ ወይለ እቲ ዘይናቱ ዜብዝሕ! ክንደይ ግዜ ይኸውን? ነቲ ረጒድ ጭቃ ዝጽዕኖ ድማ!
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እነዚህ ሁሉ፦ ለእርሱ ያልሆነውን ወደ እርሱ ለሚሰበስብ መያዣውንም ለራሱ የሚያበዛ ወዮለት! እስከ መቼ ነው? እያሉ ምሳሌ አይመስሉበትምን?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እነዚህ ሁሉ። ለእርሱ ያልሆነውን ወደ እርሱ ለሚሰበስብ መያዣውንም ለራሱ የሚያበዛ ወዮለት! እስከ መቼ ነው? እያሉ ምሳሌ አይመስሉበትምን?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እነዚህ ሁሉ፦ ለእርሱ ያልሆነውን ወደ እርሱ ለሚሰበስብ መያዣውንም ለራሱ የሚያበዛ ወዮለት! እስከ መቼ ነው? እያሉ ምሳሌ አይመስሉበትምን?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“አሳይ ባረንታ ኦሞዴዳዋንታ፥ ‘ባረዋ ግደና ሚሻ ሺሺደ ዳጋይያዎነ አጩዋ አሳፐ ዎልቃን አኬዳ ማጹዋን ዱረትያዎ አየሮ! ሀዌ ሀዋዳን ሀኒደ፥ አዉደ ጋካናዉ ደአኔ?’ ያግ ቅሊጫናነ ቶቻና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Asay barentta omoodeeddawantta, ‹Barewaa gidenna miishshaa shiishshiide dagayiyaawoonne ac'uwaa asaappe wolk'k'an akkeedda mas'uwaan durettiyaawoo aayyero! Hawe hawaadan haniidde, awude gakkanaw de'anee?› yaagi k'iliic'ananne toochchana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Histtiin hessa mala asa bolla qidheninne kadhen asay, ‹Ba kaysi ekkida shaqaceza baas shiishshizaades, genen duretizaades aayye ana! Hessaththo ayde gakkanaas shiishshanee?› gi iza bolla miiccennee?
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሂስቲን ሄሳ ማላ ኣሳ ቦላ ቂኒኔ ካን ኣሳይ፥ ‹ባ ካይሲ ኤኪዳ ሻቃጬዛ ባስ ሺሺዛዴስ፥ ጌኔን ዱሬቲዛዴስ ኣዬ ኣና! ሄሳ ኣይዴ ጋካናስ ሺሻኔ?› ጊ ኢዛ ቦላ ሚጬኔ?
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ድኤትዳ አሳይ ስሚድ ኤንታ ቦርሸነ ቀልቅስሸ ሀይሳዳ ያጋና፦ “ባባ ግዶና ሚሸ ሺሽድ ዶረይሳነ ቦንቅድ ዱረትዳይሳታ አየ! ሀይስ ሀይሳዳ ሀንድ፥ አዉደ ጋካናዉ ዳኔ?” ያጋና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Di7etida asay simmidi enta borishenne qelqisishe haysada yaagana: “Babaa gidonna miishe shiishidi dooreysanne bonqidi duretidaysata ayye! Haysi haysada hanidi, awude gakanaw daanee?” yaagana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ታዲያ በእንደዚህ ዐይነቱ ሰው ላይ በማፌዝና በመዘበት እንዲህ እያሉ ሁሉም አይሣለቁበትምን? “ ‘የተሰረቀውን ሸቀጥ ለራሱ ለሚያከማች፣ ራሱን በዐመፅ ባለጠጋ ለሚያደርግ ወዮለት! ይህ የሚቀጥለውስ እስከ መቼ ነው?’
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሰው ሁሉ እንደነዚህ ባሉት ሰዎች ላይ በመሳለቂያ እንቆቅልሽ እንዲህ ይላል፦ “ያንተ ያልሆነውን የምታግበሰብስ ወዮልህ! በመያዣነት በተወሰዱ ዕቃ ራስህን የምታበለጽገው እስከ መቼ ነው?”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እዚኣቶም ኵላቶም ነቲ ዘይናቱ ንባዕሉ ዝእክብ፥ መትሓጃውን ንባዕሉ ዘብዝሕ ወይለኡ! ኽሳዕ መኣዝከ እዩ? እናበሉ ምስላ ኣይምስሉሉንዶ? ተረትከ ኣይትርቱሉንዶ?
Amharic Tigrinya 2011
እዚኣቶም ኩላቶም፡ እቲ ዘይናቱ ዚእክብ፡ ኣብ ረእሱ ኸአ ዕርቡን ዚጸውር ወይለኡ፡ ክሳዕ መኣዝከ እዩ፡ እናበሉ ብምስላን ብምሳሌ ጸርፍንዶ ኣየልዕልዎን እዮም፡