Habakkuk 2:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንብዙሓት ኣህዛብ ስለ መዝሚዝካ፡ ብዘሎ ተረፍ ኣህዛብ ኪዘምተካ እዩ። ብሰንኪ ደም ሰብን ብሰንኪ ዓመጽ ናይታ ምድሪን ናይታ ከተማን ናይ ኩሎም ኣብኣ ዝነብሩን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የሰውን ደም ስላፈሰስህ፥ በምድሪቱና በከተማይቱም በእርስዋም በሚኖሩ ሁሉ ላይ ስላደረግኸው ግፍ፥ አንተ ብዙዎችን አሕዛብን በዝብዘሃልና ከአሕዛብ የቀሩት ሁሉ ይበዘብዙሃል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የሰውን ደም ስላፈሰስህ፥ በምድሪቱና በከተማይቱም በእርስዋም በሚኖሩ ሁሉ ላይ ስላደረግኸው ግፍ፥ አንተ ብዙዎችን አሕዛብን በዝብዘሃልና ከአሕዛብ የቀሩት ሁሉ ይበዘብዙሃል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አንተ ብዙ አሕዛብን በዝብዘሃልና፥ የሰውን ደም ስላፈሰስህ፥ በምድሪቱና በከተማይቱም በእርሷም በሚኖሩ ሁሉ ላይ ስላደረግኸው ግፍ፥ ከአሕዛብ የቀሩት ሁሉ ይበዘብዙሃል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኔን ጮራ ያራ ማጹዋ ቦንቄዳ ድራዉ፥ ኡንቱንቱፐ አቴዳዋንቱ ነ ማጹዋ ቦንቃናዋንታ። አያዉ ጎፐ፥ ነ ዳሮ አሳ ሱ ጉሳዳ፤ ቃይ ሳኣ ኡባን፥ ካታማቱዋ ቦላነ ኡንቱንቱን አሳ ቦላካ ሱገ ኦሱዋ ኦዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Neeni c'ora yaraa mas'uwaa bonk'k'eedda diraw, unttunttuppe atteeddawanttu ne mas'uwaa bonk'k'anawantta. Ayaw gooppe, ne daro asaa suutsaa gussaadda; k'ay sa'aa ubbaan, katamatuwaa bollanne unttunttun asaa bollakka sugetsaa oosuwaa ootsaadda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ne daro dere miish bonqqida gishshas hankko bonqqettonttayti nena bonqqana; ne asa suuth gussadasa; deraa, katamanne izan dizayta wursa dhayssadasa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኔ ዳሮ ዴሬ ሚሽ ቦንቂዳ ጊሻስ ሃንኮ ቦንቄቶንታይቲ ኔና ቦንቃና፤ ኔ ኣሳ ሱ ጉሳዳሳ፤ ዴራ፥ ካታማኔ ኢዛን ዲዛይታ ዉርሳ ይሳዳሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኔኒ ዳሮ አሳ ሻሉዋ ቦንቅዳ ግሾ፥ ኤንታፈ አትዳይሳት ነ ሻሉዋ ቦንቃና። ነ ዳሮ አሳ ሱ ጉሳዳሳ፤ ሳኣ ቦላ፥ ካታማታ ቦላነ ያን ደእያ አሳ ኡባ ቦላ ኢታ ኦሶ ኦዳሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Neeni daro asa shaluwa bonqida gisho, entafe attidaysati ne shaluwa bonqana. Ne daro asa suuthaa gussadasa; sa7aa bolla, katamata bollanne yan de7iya asaa ubbaa bolla iita ooso oothadasa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አንተ ብዙ ሕዝብ ስለ ዘረፍህ፣ የተረፉት ሕዝቦች ይዘርፉሃል፤ የሰው ደም አፍስሰሃልና፤ አገሮችንና ከተሞችን፣ በውስጣቸው የሚኖሩትን ሁሉ አጥፍተሃል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የብዙ ሕዝቦችን ንብረት ስለ ዘረፋችሁ ከእነርሱ የተረፉት የእናንተን ንብረት ይዘርፋሉ፤ ይህም የሚሆነው እናንተ ሰዎችን ስለ ገደላችሁ፥ ምድሪቱን ከተሞችንና በእነርሱ የሚኖሩትን ስላጠፋችሁ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንደም ሰብ ስለ ዘፍሰስካ፥ በታ ምድርን በታ ኸተማን ብቶም ኣብኣ ዝነብሩ ኵላቶምን፥ ስለ ዝፈፀምካዮ ግፍዒ፥ ንስኻ ንብዙሓት ኣህዛብ ዘሚትካ ኢኻሞ፥ ኵሎም እቶም ካብ ኣህዛብ ዝተረፉ ክዘምቱኻ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011
ንስኻ ብዙሓት ኣህዛብ ስለ ዝዘመትካ፡ እቶም ዝተረፉ ህዝብታት ድማ ኩላቶም ንኣኻ ብሰሪ ደም ሰብን ብሰሪ እቲ ንሃገርን ከተማን ኣብአተን ዚነብሩ ኹላቶምን እተገብረ ዓመጻን ኪዘምቱኻ እዮም።