Habakkuk 3:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣነ ግና ብእግዚኣብሄር ክሕጐስ፡ ብኣምላኽ ምድሓነይ ክሕጐስ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እኔ ግን በእግዚአብሔር ደስ ይለኛል፣ በመድኃኒቴ አምላክ ሐሤት አደርጋለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እኔ ግን በእግዚአብሔር ደስ ይለኛል፤ በመድኃኒቴ አምላክ ሐሤት አደርጋለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እኔ ግን በጌታ ደስ ይለኛል፤ በመድኃኒቴ አምላክ ሐሤት አደርጋለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዌ ኡባይ ዮፐካ፥ ታን መና ጎዳን ናሸታና፤ ታና አሽያ መና ጎዳን ታን ናሸቻ ፖጩ ጋና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
hewe ubbay d'ayooppekka, taani Med'ina Godaan nashettana; taana ashshiyaa Med'ina Godaan taani nashshechchaa pooc'u gaana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Tani ta GODAAN ufayettana; ta izan attida Xoossan ufayettana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታኒ ታ ጎዳን ኡፋዬታና፤ ታ ኢዛን ኣቲዳ ጾሳን ኡፋዬታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታኒ ጎዳን ኡፋይታና፤ ታና አሽያ ፆሳን ኡፋይሳን ኩማና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
taani Godan ufaytana; tana ashshiya Xoossan ufaysan kumana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እኔ ግን በእግዚአብሔር ደስ ይለኛል፤ በድነቴ አምላክ ሐሤት አደርጋለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ይህም ሁሉ ቢሆን፥ እኔ በእግዚአብሔር ደስ ይለኛል፤ በአምላኬ፥ በመድኃኒቴ ሐሤት አደርጋለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣነ ግና ብእግዚኣብሄር ክሕጐስ እየ፤ ብኣምላኽ ምድሓነይ ሓሴት ክገብር እየ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣነ ግና ብእግዚኣብሄር ባህ ክብል፡ ብኣምላኽ ምድሓነይ እልል ክብል እየ።