Haggai 1:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ዘሩባቤል ወዲ ሸኣልትኤልን እያሱ ወዲ ዮሴዴቅ ሊቀ ኻህናትን ብዘሎ ተረፍ ህዝብን ድምጺ እግዚኣብሄር ኣምላኾምን ቃል ነብዪ ሃጌን ከም እግዚኣብሄር ኣምላኾም ሰምዑ ለኣኾ፡ እቲ ህዝቢ ድማ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ፈርሀ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የሰላትያልም ልጅ ዘሩባቤል፥ ታላቁም ካህን የኢዮሴዴቅ ልጅ ኢያሱ፥ የቀሩትም ሕዝብ ሁሉ የአምላካቸውን የእግዚአብሔርን ድምፅ የነቢዩንም የሐጌን ቃል፥ አምላካቸው እግዚአብሔር እንደ ላከው ሁሉ ሰሙ፣ ሕዝቡም በእግዚአብሔር ፊት ፈሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የሰላትያልም ልጅ ዘሩባቤል፥ ታላቁም ካህን የኢዮሴዴቅ ልጅ ኢያሱ፥ የቀሩትም ሕዝብ ሁሉ የአምላካቸውን የእግዚአብሔርን ድምፅ የነቢዩንም የሐጌን ቃል፥ አምላካቸው እግዚአብሔር እንደ ላከው ሁሉ ሰሙ፤ ሕዝቡም በእግዚአብሔር ፊት ፈሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የሰላትያል ልጅ ዘሩባቤልና ታላቁ ካህን የኢዮሴዴቅ ልጅ ኢያሱ፥ የቀሩትም ሕዝብ ሁሉ የአምላካቸውን የጌታን ድምፅ የነቢዩንም የሐጌን ቃል ሰሙ፥ አምላካቸው ጌታ ልኮታልና፤ ሕዝቡም በጌታ ፊት ፈሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋፐ ጉይያን፥ ሳላትያላ ናአይ ዛሩባቤል፥ እዮጸዴቃ ናአይ፥ ቄስያ ኡባቱ ካፑ ኢያሱነ ሀራ አሳይ ኡባይ መና ጎዳ ባረንቱ ጾሳ ቃላዉነ መና ጎዳይ ኡንቱንቱ ጾሳይ ትምቢትያ ኦድያ ሃገ ባጋና ኪቴዳ ቃላዉ አዛዘቴድኖ፤ አሳይካ መና ጎዳዉ ያዬድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaappe guyyiyaan, Salaatiyaala na'ay Zarubaabeeli, Iyos'edeek'a na'ay, k'eesiyaa ubbatuu kaappuu Iyyaasunne hara Asay ubbay Med'inaa Godaa barenttu S'oossaa k'aalawunne Med'inaa Goday unttunttu S'oossay timbbitiyaa odiyaa Haage baggana kiitteedda k'aalaw azazetteeddino; asaykka Med'inaa Godaw yayyeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye Salatiyaale naa Zerubaabeley qeeseta halaqa Iyosaadoqe naa Iyaasoynne di7eteththafe shemppora paxa simmida asay GODAA bantta Xoossa qaalanne nabe Hagge baggara Xoossi kiittida qaalas azazettida. Asaykka GODAAS yayyides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ጉዬ ሳላቲያሌ ና ዜሩባቤሌይ ቄሴታ ሃላቃ ኢዮሳዶቄ ና ኢያሶይኔ ዲኤቴፌ ሼምፖራ ፓጻ ሲሚዳ ኣሳይ ጎዳ ባንታ ጾሳ ቃላኔ ናቤ ሃጌ ባጋራ ጾሲ ኪቲዳ ቃላስ ኣዛዜቲዳ። ኣሳይካ ጎዳስ ያዪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሀይሳፈ ጉየ፥ ሳላትያላ ናአይ ዛሩባበል፥ ካህነ ሀላቃ ግድዳ እዮሳደቃ ናአይ፥ እያሱይነ ድኤተፈ ስምዳ አሳ ኡባይ፥ ጎዳ ባንታ ፆሳ ቃላስነ ጎዳይ ኤንታ ፆሳይ ኪትዳ ናብያ ሀገ ቃላስ፥ ኪተትዶሶና፤ አሳይ ጎዳ ያይዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Haysafe guye, Salatiyaala na7ay Zarubaabeli, kahine halaqa gidida Iyyosadeqa na7ay, Iyyasuynne di7etethaafe simmida asa ubbay, Godaa banta Xoossaa qaalasinne Goday enta Xoossay kiitida nabiya Hagge qaalas, kiitetidosona; asay Godaa yayyidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚህ በኋላ የሰላትያል ልጅ ዘሩባቤል፣ ሊቀ ካህናቱ የኢዮሴዴቅ ልጅ ኢያሱ፣ ከምርኮ የተረፉትም ሕዝብ የአምላካቸውን የእግዚአብሔርን ድምፅ፣ የነቢዩንም የሐጌን መልእክት ሰሙ፤ አምላካቸው እግዚአብሔር ልኮታልና። ሕዝቡም እግዚአብሔርን ፈሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የሰላትያል ልጅ ዘሩባቤልና ሊቀ ካህናቱ የኢዮሴዴቅ ልጅ ኢያሱ ተርፈው ከስደት ከተመለሱት ሕዝብ ጋር ለአምላካቸው ለእግዚአብሔር ቃልና፥ እግዚአብሔር የላከው ስለ ሆነ በነቢዩ ሐጌ አማካይነት ለተላከው መልእክት ታዛዦች ሆኑ፤ ሕዝቡም እግዚአብሔርን ፈሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሽዑ ዘሩባቤል ወዲ ሰላትያልን፥ ኢያሱ ወዲ ሊቀ ካህናት ኢዮሴዴቅን እቶም ካብ ምርኮ ባቢሎን ዝተመለሱ ህዝቢ ዅላቶምን፥ ንድምፂ እግዚኣብሄር ኣምላኾምን ንቓል ነቢይ ሓጌን ከምቲ እግዚኣብሄር ኣምላኾም ዝለኣኾ ሰምዕዎ። እቶም ህዝቢ እውን ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ፈርሑ።
Amharic Tigrinya 2011
ሽዑ ዙሩባቤል ወዲ ሰኣልቲኤልን እያሱ ወዲ ይሆጻዳቅ፡ ሊቀ ኻህናትን እቶም ካብቲ ህዝቢ ዝተረፉ ኹላቶምን ንደሃይ እግዚኣብሄር ኣምላኾንምን ንቓል ነብዩ ሃጌን፡ ከምቲ እግዚኣብሄር ኣምላኾም ዝለኣኾ፡ ሰምዕዎ። እቶም ህዝቢ ኸአ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ፈርሁ።