Haggai 1:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ሃጌ ልኡኽ እግዚኣብሄር ብመልእኽቲ እግዚኣብሄር ንህዝቢ ተዛረቦ፡ ኣነ ምሳኻትኩም እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የእግዚአብሔርም መልእክተኛ ሐጌ በእግዚአብሔር መልእክት ሕዝቡን፦ እኔ ከእናንተ ጋር ነኝ፥ ይላል እግዚአብሔር ብሎ ተናገረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የእግዚአብሔርም መልእክተኛ ሐጌ በእግዚአብሔር መልእክት ሕዝቡን። እኔ ከእናንተ ጋር ነኝ፥ ይላል እግዚአብሔር ብሎ ተናገረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የጌታ መልእክተኛ ሐጌ በጌታ መልእክት ሕዝቡን፦ “እኔ ከእናንተ ጋር ነኝ፥ ይላል ጌታ” ብሎ ተናገረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ያትና፥ መና ጎዳይ ኪቴዳ ሀጊ አሳ፥ “አሳዉ፥ መና ጎዳይ ህንተና፥ ‘ታን ህንተናና ደአይ’ ያጌ” ያግ መና ጎዳ ኪታ አሳዉ ኦዴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yaatina, Med'inaa Goday kiitteedda Haggii asaa, «Asaw, Med'inaa Goday hinttena, ‹Taani hinttenana de'ay› yaagee» yaagi Med'inaa Godaa kiitaa asaw odeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Qasseka GODAY kiittida Haggey hessa GODAA kiita derezas, «GODAY ta inttenara days» gees giidi yootides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቃሴካ ጎዳይ ኪቲዳ ሃጌይ ሄሳ ጎዳ ኪታ ዴሬዛስ፥ «ጎዳይ ታ ኢንቴናራ ዳይስ» ጌስ ጊዲ ዮቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ያትን፥ ጎዳይ ኪትዳ ሀገይ አሳኮ፥ “ ‘ታኒ ህንተራ ደአይስ’ ያጌስ” ያግድ ጎዳ ኪታ አሳስ ኦድስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Yaatin, Goday kiitida Haggey asaako, “ ‘Taani hintera de7ayis’ yaagees” yaagidi Godaa kiitaa asaas odis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ቀጥሎም የእግዚአብሔር መልእክተኛ ሐጌ፣ ይህን የእግዚአብሔርን መልእክት ለሕዝቡ እንዲህ ሲል ተናገረ፤ “እኔ ከእናንተ ጋር ነኝ” ይላል እግዚአብሔር ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የእግዚአብሔር መልእክተኛ የሆነው ሐጌ ለሕዝቡ “ ‘እኔ ከእናንተ ጋር ነኝ’ ይላል እግዚአብሔር” ሲል የእግዚአብሔርን መልእክት አስተላለፈ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሽዑ ሓጌ እቲ ልኡኽ እግዚኣብሄር ነቶም ህዝቢ፥ በታ መልእኽቲ እግዚኣብሄር “ኣነ ምሳኻትኩም እየ” ይብል እግዚኣብሄር ኢሉ ተናገረ።
Amharic Tigrinya 2011
ሃጌ ልኡኽ እግዚኣብሄር በታ መልእኽቲ እጋብሄር ንህዝቢ፡ ኣነ ምሳኻትኩም እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር ኢሉ ተዛረቦም።