Haggai 1:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ድማ ንመንፈስ ዘሩባቤል ወዲ ሸኣልትኤል ኣመሓዳሪ ይሁዳን ንመንፈስ እያሱ ወዲ ዮሴዴቅ ሊቀ ኻህናትን መንፈስ ኵሎም ተረፍ ህዝብን ኣተንስአ። መጺኦም ድማ ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት፡ ኣምላኾም ይዓዩ ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔርም የይሁዳን አለቃ የሰላትያልን ልጅ የዘሩባቤልን መንፈስ፥ የታላቁንም ካህን የኢዮሴዴቅን ልጅ የኢያሱን መንፈስ፥ የቀሩትንም ሕዝብ ሁሉ መንፈስ አስነሣ፣ በንጉሡም በዳርዮስ በሁለተኛው ዓመት በስድስተኛው ወር ከወሩም በሀያ አራተኛው ቀን መጡ፥ የአምላካቸውንም የሠራዊትን ጌታ የእግዚአብሔርን ቤት ሠሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም የይሁዳን አለቃ የሰላትያልን ልጅ የዘሩባቤልን መንፈስ፥ የታላቁንም ካህን የኢዮሴዴቅን ልጅ የኢያሱን መንፈስ፥ የቀሩትንም ሕዝብ ሁሉ መንፈስ አስነሣ፤ በንጉሡም በዳርዮስ በሁለተኛው ዓመት በስድስተኛው ወር ከወሩም በሀያ አራተኛው ቀን መጡ፥ የአምላካቸውንም የሠራዊትን ጌታ የእግዚአብሔርን ቤት ሠሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታም የይሁዳን ገዢ የሰላትያልን ልጅ የዘሩባቤልን መንፈስ፥ የታላቁን ካህን የኢዮሴዴቅን ልጅ የኢያሱን መንፈስና የቀሩትንም ሕዝብ ሁሉ መንፈስ አስነሣ፤ መጥተውም የአምላካቸውን የሠራዊትን ጌታ ቤት ሠሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ያትና፥ መና ጎዳይ ሳላትያላ ናኣ፥ ይሁዳ ቢታ ሞድያ ዛሩባቤላ፥ እዮጸዴቃ ናኣ፥ ቄስያ ኡባቱ ካፑዋ ኢያሳነ ሀራ አሳ ኡባ ደንዳ፤ ኡንቱንቱ ዪደ፥ ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳ፥ ባረንቱ ጾሳ ጌሻ ጎልያ ኬጹዋ ዶሜድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yaatina, Med'inaa Goday Salaatiyaala na'aa, Yihudaa biittaa mooddiyaa Zarubaabeela, Iyos'edeek'a na'aa, k'eesiyaa ubbatuu kaappuwaa Iyyaasanne hara asaa ubbaa dentsetseedda; unttunttu yiide, Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Godaa, barenttu S'oossaa Geeshsha Golliyaa kees'uwaa doommeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gishshas GODAY Yuhuda ayssiza Salatiyaale naa Zerubaabele, qeeseta halaqa Iyosaadoqe naa Iyaasonne di7eteththafe shemppora paxa simmida dereza ubbaa wozina denththeththides. Asaykka yiidi ba GODAA Ubbaafe Wolqqama Xoossa keeth keexo doommides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳ ጊሻስ ጎዳይ ዩሁዳ ኣይሲዛ ሳላቲያሌ ና ዜሩባቤሌ፥ ቄሴታ ሃላቃ ኢዮሳዶቄ ና ኢያሶኔ ዲኤቴፌ ሼምፖራ ፓጻ ሲሚዳ ዴሬዛ ኡባ ዎዚና ዴንዴስ። ኣሳይካ ዪዲ ባ ጎዳ ኡባፌ ዎልቃማ ጾሳ ኬ ኬጾ ዶሚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ያትን፥ ጎዳይ፥ ይሁዳ ቢታ ሃርያ ሳላትያላ ናኣ፥ ዛሩባበላ፥ ካህነ ሀላቃ ግድዳ እዮሳደቃ ናኣ፥ እያሱነ ድኤተፈ ስምዳ አሳ ኡባ ደንስ። ኤንቲ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳ፥ ባንታ ፆሳ ኬ ኬፆ ዶምዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Yaatin, Goday, Yihuda biitta haariya Salatiyaala na7aa, Zarubaabela, Kahine halaqa gidida Iyyosadeqa na7aa, Iyyasunne di7etethaafe simmida asa ubbaa denthethis. Enti Ubbaafe Wolqaama Godaa, banta Xoossaa keethaa keexo doomidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ስለዚህ እግዚአብሔር የይሁዳን ገዥ፣ የሰላትያልን ልጅ የዘሩባቤልን መንፈስ፣ የሊቀ ካህናቱን የኢዮሴዴቅን ልጅ የኢያሱን መንፈስና ከምርኮ የተረፈውን ሕዝብ ሁሉ መንፈስ አነሣሣ፤ እነርሱም መጥተው የአምላካቸውን የእግዚአብሔር ጸባኦት ቤት መሥራት ጀመሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚህ በኋላ እግዚአብሔር የይሁዳ ገዢ የሆነውን የሰላትያልን ልጅ ዘሩባቤልን፥ ሊቀ ካህናቱን የኢዮሴዴቅን ልጅ ኢያሱንና ተርፈው ከስደት የተመለሱትን ሰዎች ሁሉ መንፈስ አነሣሣ፤ እነርሱም የአምላካቸውን የሠራዊትን ጌታ የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ መሥራት ጀመሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ከዓ ንመንፈስ ዘሩባቤል ወዲ ሰላትያል ገዛኢ ይሁዳን፥ ንመንፈስ ኢያሱ ወዲ ሊቀ ካህናት ኢዮሴዴቅን፥ ንመንፈስ እቶም ዝተረፉ ህዝብን ኣለዓዓለ። ንሳቶም ድማ መፂኦም፥ ቤት ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር ኣምላኾም ምስራሕ ጀመሩ።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ከአ ንመንፈስ ዘሩባቤል ወዲ ሰኣልቲኤል፡ ምስለኔ ይሁዳን ንመንፈስ እያሱ ወዲ ይሆጻዳቅ፡ ሊቀ ኻህናትናን ንመንፈስ ኩሎም እቶም ዝተረፉ ህዝብን ኣንቅሖ። ንሳቶም ከኣ በታ ኻልኣይቲ ዓመት ንጉስ ዳርዮስ፡ ብሳድሰይቲ ወርሒ፡ ካብታ ወርሒ ድማ ብመበል ዕስራን ኣርባዕተን መዓልቲ መጹ፡ ኣብታ ቤት እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ኣምላኾም ከአ ይሰርሑ ነበሩ።